Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: ቢ.ኤ.ዲግሪ/አም.ኤ ዲግሪ በማኔጅመንት /በህዝብ አስተዳደር
Organization: የኢፌዴሪ የሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ
Salary : 6145
Posted:2016-05-13
Application Dead line:2016-05-25
የህገመንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የስራ መደብ ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የስራ መደብ መጠሪያ |
የስራ ደረጃ |
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ |
የትምህርት ዓይነት |
ከስራው ጋር አግባብነት ያለው የስራ ልምድ |
መነሻ የወር ደመወዝ |
ብዛት |
1 |
የለውጥ ስራዎች ባለሙያ |
XIV |
ቢ.ኤ.ዲግሪ/አም.ኤ ዲግሪ |
በማኔጅመንት /በህዝብ አስተዳደር |
8 ዓመት 7 ዓመት |
6145 |
1 |
ማሳሰቢያ፡-
የስራ ቦታ፡-አዲስ አበባ
አመልካቾች በማስታወቂያ መሰረት የሚያቀርቡት የትምህርት ማስረጃ የትምህርት ቤት የክፍል ውጤት መግለጫ ከሆነ የትምህርት ቤቶች ማህተምና የባለማስረጃዎቹ ፎቶግራፍ ያለባቸውና በግልጽ የሚታዩ መሆን አለበት፡፡
አመልካቾች፡- ዋናውንና አንድ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በግንባር መቅረብ አለባቸው፡፡
- ከመንግስት መስሪያ ቤት ውጭ የሚቀርብ የስራ ልምድ ማስረጃዎች ይከፈለው የነበረው ደመወዝ የስራ ግብር ስለመክፈሉ የሚያረጋግጥ መሆን አለበት፣
- የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ሲሆን የምዝገባ ቦታ ፒያሳ እየሩሳሌም ህንፃ በጉባኤው ጽ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ
- ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 0111266744
- በሌቭል ደረጃ ለተመረቁ አመልካቾች COC ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
የኢፌዴሪ የሕገ መንግስት ጉዳዮች
አጣሪ ጉባኤ
Please Click here
to move back to job lists