Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Private Business
Fields of Education: በጠቅላላ መካኒክ በኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም 10+3 የተመረቀ/ች
Organization: ፋፋ ምግብ አክስዮን ማህበር
Salary : ማህበሩ የደመወዝ ስኬል መሰረት
Posted:2016-05-30
Application Dead line:2016-06-11
ፋፋ ምግብ አክስዮን ማህበር ቀጥሎ በተመለከቱት የስራ መደቦች ላይ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርቱን የሚያሟሉትን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የስራ መደቡ መጠሪያ |
የስራ ደረጃ |
ብዛት |
የተፈላጊ ችሎታ መስፈርት |
1 |
መካኒክ |
9 |
2 |
በጠቅላላ መካኒክ በኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም 10+3 የተመረቀ/ችና 2 አመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት |
- የምዝገባ ጊዜው ይህ ማስታወቂያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ሳሪስ አቦ ማዞሪያ አካባቢ በሚገኘው የአክስዮን ማህበሩ ዋና መ/ቤት ፐርሶኔልና ስልጠና ዋና ክፍል ያላችሁን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ በግንባር ቀርቦ መመዝገብ ይቻላል፡፡
- ከግል ድርጅቶች የሚቀርበው የስራ ልምድ ከወር ደመወዛችሁ ላይ የገቢ ግብር ተቆርጦ ለሚመለከተው አካል ገቢ ስለመደረጉ የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡
- የስራ ልምዱ የሚያዘው ከምረቃ በኋላ ያለው ነው፡፡
- ደመወዝ በአክስዮን ማህበሩ የደመወዝ ስኬል መሰረት ይሆናል፡፡
- የፈተና ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፡፡
ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011 442 17 55 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡
ፋፋ ምግብ አክስዮን ማህበር
Please Click here
to move back to job lists