Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: በጽህፈት ስራና ቢሮ አስተዳደር /በጠቅላላ መካኒክስ/አውቶ መካኒክ/በጀነራ
Organization: በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የአቃቂ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
Salary : 4,427 - 5,933
Posted:2016-09-13
Application Dead line:2016-10-03
በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የአቃቂ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
ክፍት የስራ መደቡ መጠሪያ |
ደረጃ |
ደመወዝ |
ብዛት |
ተፈላጊ ችሎታ |
የቅጥር ሁኔታ |
1 |
የጽህፈትና የቢሮ አስተዳደር ኦፊሰር I |
9 |
4,427 |
1 |
በጽህፈት ስራና ቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ቴ.ሙ. ዲፕሎማ እና 2/4 ዓመት የስራ ልምድ |
በቋሚነት |
2 |
የውሃ ቦቴ ስምሪት አስተባባሪ |
11 |
5,933 |
1 |
በጠቅላላ መካኒክስ/አውቶ መካኒክ/ሀይድሮሊክስ የኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ቴ.ሙ. ዲፕሎማ እና 2/4 ዓመት የስራ ልምድ |
ለ6 ወር በኮንትራት |
3 |
ቴክኒሽያን II |
9 |
4,427 |
4 |
በጀነራል መካኒክስ /ቧንቧ ስራ/ ሰርቬይንግ ቴ.ሙ. ዲፕሎማ እና 4 ዓመት የስራ ልምድ |
ለ6 ወር በኮንትራት |
በዚህ መሰረት ከዚህ በላይ የተመለከተውን መስፈርት የሚያሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ጊዜ ውስጥ የትምህርት የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አቃቂ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 09 በአካል ቀርበው መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ ፡- የተጠየቀው የስራ ልምድ የትምህርት ደረጃ ከተገኘ በኃላ መሆን አለበት፡፡
በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የአቃቂ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
Please Click here
to move back to job lists