Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: በከተማ ማነጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በማኔጅመንት፣ በቢዝነስ ኢዱኬሽን በ
Organization: የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕ/ቅ/ጽ/ቤት
Salary : 4137.00 - 5353.00
Posted:2016-11-22
Application Dead line:2016-12-06
በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕ/ቅ/ጽ/ቤት የአዲስ ከተማ ቤ/ል/ፕ/ቅ/ጽ/ቤት በሥሩ ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የሥራ መደብ መጠሪያ |
ተፈላጊ ችሎታ |
ደረጃ |
ብዛት |
ደመወዝ |
1 |
ሲኒየር የመረጃ ፕላኒንግ ኦፊሰር |
በከተማ ማነጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በማኔጅመንት፣ በቢዝነስ ኢዱኬሽን በስታትስቲክስ በIT በኮምፒውተር ሳይንስ ፣በጂኦግራፊ ወይም በተመሳሳይ ሙያ (የትምህርት መስክ) የመጀመሪያ ዲግሪ አግባብነት ያለው የ4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት |
12 |
1 |
5353.00 |
2 |
ፋይናንስ ኦፊሰር |
በአካውንቲንግ፣ በኢኮኖሚክስ፣ በማኔጅመንት ፣ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ወይም በተመሳሳይ ሙያ(የትምህርት መስክ) የመጀመሪያ ዲግሪ አግባብነት ያለው 2 ዓመት ፣ኮሌጅ ዲፕሎማ አግባብነት ያለው 6 ዓመት፣ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ዲፕሎማ አግባብነት ያለው 8 ዓመት የሥራ ልምድ መሠረታዊ የኮምፒዩተር እውቀት ያለው/ያላትና የመሠረታዊ የሥራ ሂደትና ተቀብሎ/ላ ተግባራዊ ለማድረግ ፈቃደኛ የሆነ፣ በቡድን ለመሥራት ፈቃደኛ የሆነ፣ የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያዎች ለመቀበል ፈቃደኛ የሆነ፣ጥሩ ሥነ ምግባር ያለው/ያላት |
11 |
1 |
4137.00 |
3 |
አውቶ ካድ ባለሙያ |
በድራፍቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማና 4 ዓመት የሥራ ልምድ |
11 |
1 |
4137.00 |
4 |
ሳኒተሪ ኢንጂነር /ባለሙያ |
በሳኒተሪ ምህንድስና ቢኤስ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማና 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት |
11 |
1 |
4137.00 |
5 |
ኤሌክትሪክ ኢንጂነር /ባለሙያ |
በኤሌክትሪክ ምህንድስና ቢኤስ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማና 4 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ቴክኒክና ሙያ ዲፕሎማና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት |
11 |
1 |
4137.00 |
ማሳሰቢያ፡-
- የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት
- አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃቻቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፣
- የምዝገባው ቦታ አዲስ ከተማ ቤቶች ግንባታ ፕ/ቅ/ጽ/ቤት ቂሊንጦ ሳይት የሰው ሀብት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ዘወትር በሥራ ሰዓት ከ2፡30 እስከ ቀኑ 10፡30 ሰዓት ፡፡
- አድራሻ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ከጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል ወደ ውስጥ ገብቶ በሚገኘው የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በስተግራ በሚገኘው ግንባታ ላይ፡፡
- ምዝገባው ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይካሄዳል፡፡
- በሌቭል የትምህርት ዝግጅት የብቃት ማረጋገጫ (COC) በማቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
- ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0118 11 63 45 ደውለው ይጠይቁ
- የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕ/ቅ/ጽ/ቤት
Please Click here
to move back to job lists