Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: ኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ / ኮሌጅ በመካኒካል ኢንጂነሪንግ / /ኮሌጅ በአር
Organization: የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት
Salary : በስምምነት
Posted:2016-11-27
Application Dead line:2016-12-09
የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ባለሙያዎችን በማወዳደር ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የስራ መደብ መጠሪያ |
ተፈላጊ ችሎታ |
ደመወዝ |
ብዛት |
የቅጥር ሁኔታ |
የሥራ ቦታ |
1 |
ከፍተኛ ኤሌክትሪካል መሃንዲስ |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ወይም ተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በሙያው የ6 ዓመት የሥራ ልምድ |
በስምምነት |
2 |
ቋሚ |
አ.አ |
2 |
ከፍተኛ ሜካኒካል መሃንዲስ |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በመካኒካል ኢንጂነሪንግ ወይም በተመሳሳይ በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በኤሌክትሮ ሜካኒክ ሲስተም በሙያው የ4 ዓመት የሥራ ልምድ |
በስምምነት |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
3 |
ከፍተኛ ሳኒተሪ መሃንዲስ |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በሳኒተሪ ኢንጂነሪግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በሙያው የ4 ዓመት ልምድ፡፡ |
በስምምነት |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
4 |
ኤሌክትሮ ሜካኒካል መሃንዲስ |
ከታወቀ ኮሌጅ/የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ በኢንዱስትሪያል መካኒካል ኢንጂነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በሙያው የ3 ዓመት የሥራ ልምድ |
በስምምነት |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
5 |
ኤሌክትሮኒክስና ኮንትሮል መሃንዲስ |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በኤሌክትሪካል/በኤሌክትሮኒክስ/በኮንትሮል/በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪና በሙያው የ3 ዓመት የሥራ ልምድ |
በስምምነት |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
6 |
ከፍተኛ አርክቴክት |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በአርክቴክቸር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና የ4 ዓመት የሥራ ልምድ |
9,443.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
7 |
ሊድ የሶፍትዌር ፕሮግራመር |
ለታወቀ ዩኒቨርሲቲ በኮምፒውተር ሳይንስ/በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ/በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ/በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ/በኢንፎርማቲክስ ሁለተኛ ዲግሪ እና በሙያው የ4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው ወይም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በኮምፒውተር ሳይንስ/በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ/በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም /በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ/በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በሙያው የ6 ዓመት የሥራ ልምድ |
10,853.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
8 |
ሊድ ዳታቤዝ አድሚኒስትሬተር |
ለታወቀ ዩኒቨርሲቲ በኮምፒውተር ሳይንስ/በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ/በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ/በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ/በኢንፎርማቲክስ ሁለተኛ ዲግሪ እና በሙያው የ4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው ወይም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በኮምፒውተር ሳይንስ/በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ/በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም /በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ/በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በሙያው የ6 ዓመት የሥራ ልምድ |
10,853.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
9 |
ሊድ ኔትዎርክ ሲስተም አድሚኒስትሬተር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በኮምፒውተር ሳይንስ/በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ/በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም/በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ/በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ/በኢንፎርማቲክስ ሁለተኛ ዲግሪ እና በሙያው የ4 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በኮምፒውተር ሳይንስ /በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ /በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም/በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ/በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ/ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በሙያው የ6 ዓመት የሥራ ልምድ |
10,853.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
10 |
ጀማሪ የገቢ አስባሰብና ክትትል ኦፊሰር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በአካውንቲንግ /በፋይናንስና አካውንቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ፡፡ (2008 ዓ.ም የተመረቀና ከ2.75 በላይ ውጤት ያለው) |
3,743.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
11 |
የድጋፍ ሰጪ ጉዳዮች ኦፊሰር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በማኔጅመንት/በህዝብ አስተዳደር /በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽ/በሰው ሀብት አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በሙያው የ2 ዓመት የሥራ ልምድ |
5,753.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
12 |
የመረጃ አደራጅ ሠራተኛ |
ከታወቀ ኮሌጅ/ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ በአካውንቲንግ /በኮምፒውተር ሳይንስ/በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ደራጃ IV ዲፕሎማና በሙያው የ2 ዓመት የስራ ልምድ |
2,873.00 |
1 |
ኮንትራት |
አ.አ |
13 |
አርክቴክት |
ለታወቀ ዩኒቨርሲቲ / ኮሌጅ በአርክቴክቸር የመጀመሪያ ዲግሪና በሙያው የ3 ዓመት የሥራ ልምድ |
በስምምነት |
1 |
ኮንትራት |
አ.አ |
14 |
ከፍተኛ የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ኦፊሰር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት /በስታትስቲክስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ሁለተኛ ዲግሪና በሙያው የ2 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/በስታትስቲክስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በሙየው የ4 ዓመት የሥራ ልምድ |
6,893.00 |
2 |
ቋሚ |
አ.አ |
15 |
የውጭ ሀገር ግዥ ኦፊሰር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በፐርቼዚንግና ሰፕላይስ ማኔጅመንት/በኢኮኖሚክስ/አካውንቲንግ/በማርኬቲንግ/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን/በማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ሁለተኛ ዲግሪና በሙያው የ2 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ ወይም ኮሌጅ በፐርቼዚንግና ሰፕላይስ ማኔጅመንት/በኢኮኖሚክስ /አካውንቲንግ/በማርኬቲንግ/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን / ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በሙያው የ4 ዓመት የሥራ ልምድ (በውጪ ሀገር ግዢ በቂ ልምድ ያለው/ያላት) |
6,893.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
16 |
የገቢያ ዋና ጥናት ኮንትራት አስተዳደር ኦፊሰር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በፐርቼዚንግና ሰፕላይስ ማኔጅመንት /በኢኮኖሚክስ/አካውንቲንግ/በማርኬቲንግ/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን/በማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ሁለተኛ ዲግሪና በሙያው የ2 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በፐርቼዚንግና ሰፕላይስ ማኔጅመንት/በኢኮኖሚክስ/አካውንቲንግ/በማርኬቲንግ/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን/በማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያና ዲግሪና 4 ዓመት የሥራ ልምድ |
6,893.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
17 |
የሀገር ውስጥ ግዥ ኦፊሰር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በፐርቼዚንግና ሰፕላይስ ማኔጅመንት /በኢኮኖሚክስ/አካውንቲንግ/በማርኬቲንግ/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን/በማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ሁለተኛ ዲግሪና በሙያው የ2 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በፐርቼዚንግና ሰፕላይስ ማኔጅመንት/በኢኮኖሚክስ/አካውንቲንግ/በማርኬቲንግ/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን/በማኔጅመንት ወይም ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያና ዲግሪና 4 ዓመት የሥራ ልምድ |
6,893.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
18 |
ጀማሪ የገቢያ ዋጋ ጥናት ኦፊሰር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በግዢና ሰፕላይስ ማኔጅመንት /በኢኮኖሚክስ/አካውንቲንግ/በማርኬቲንግ/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን/በማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ፡፡ (2008 ዓ.ም የተመረቀና ከ2.75 በላይ ውጤት ያለው) |
3,743.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
19 |
ከፍተኛ ክዋኔ ኦዲተር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በፋይናንስ/በአካውንቲንግ/በማኔጅመንት/በኢኮኖሚክስ/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ሁለተኛ ዲግሪና የ2 ዓመት የኦዲት የሥራ ልምድ ወይም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በፋይናንስ/በፋይናንስና አካውንቲንግ/በአካውንቲንግ/በማኔጅመንት/በኢኮኖሚክስ/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና የ4 ዓመት በክዋኔ ኦዲት የሥራ ልምድ፡፡ (በክዋኔ ኦዲተር የሰራ/ች ) |
6,893.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
20 |
ክዋኔ ኦዲተር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በፋይናንስና በአካውንቲንግ/በአካውንቲንግ/በማኔጅመንት/በኢኮኖሚክስ/በቢዝነስአድሚኒስትሬሽን ወይም በተመሳሳይ ትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና የ2 ዓመት በክዋኔ ኦዲትየሥራ ልምድ (በክዋኔ ኦዲተር የሰራ/ች) |
5,753.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
21 |
ከፍተኛ በጀትና ኮስት ክትትል ኦፊሰር |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ/በፋይናንስ/ በአካውንቲንግና በፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ሁለተኛ ዲግሪና በሙያው የ2 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በአካውንቲንግና ፋይናንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በሙያው የ4 ዓመት የሥራ ልምድ |
6,893.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
22 |
ከፍተኛ ግ/ቤት ሠራተኛ |
ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በፐርቼዚንግና ሰፕላይስ ማኔጅመንት/በማኔጅመንት/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን/በአካውንቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ሁለተኛ ዲግሪና በሙያው የ2 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በፐርቼዚንግና ሰፕላይስ ማኔጅመንት/በማኔጅመንት/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን / በአካውንቲንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በሙያው የ4 ዓመት የሥራ ልምድ |
3,893.00 |
1 |
ቋሚ |
አ.አ |
ከላይ የተጠቀሱትን መመዘኛ የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ ስራ ቀናት ውስጥ ኦርጂናል ማስረጃዎቻችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በድርጅቱ ዋና መ/ቤት 2ኛ ፎቅ ሰው ሀብት ልማትና ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- የስራ ልምድ ከምረቃ በኃላ የተገኘና ቀጥታ ከሙያው ጋር ግንኙነት ያለው መሆን አለበት፡፡ ተጨማሪ መረጃ በስ/ቁ 011 665 04 00 መጠየቅ ይችላሉ፡፡
Please Click here
to move back to job lists