Job Type:private Business

 

Fields of Education:

 

Organization: ኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ

 

Salary : በድርጅቱ ስኬል መሰረት

 

Posted:2016-02-14

 

Application Dead line:2016-02-20

 

ኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
ኩባንያው ከዚህ በታች በተጠቀሰው የስራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ 

1. የስራ መደቡ መጠሪያ፡-                 አሴሰር

   የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ           ከመለስተኛ ኮሌጅ (10 + 3) በግዢና ሰፕላይስ ማኔጅመንት

                                           በአካውንቲንግ) በኢኮኖሚካክስ የተመረቀ ሆኖ ከስራው ጋር

                                           አግባብ ያለው የ10 (አስር ዓመት) የስራ ልምድ ያለው ወይም

                                           ከሙያና ቴክኒክ ት/ቤት (10 + 2) በአካውንቲንግ የተመረቀ

                                           ሆኖ ከስራው ጋር አግባብ ያለው የ12 ዓመት የስራ ልምድ ያለው 



ብዛት፡-           ለሁለቱም የስራ መደቦች አንድ አንድ

የቅጥር ሁኔታ፡-    በቋሚነት

ደመወዝ፡-         በድርጅቱ ስኬል መሰረት

የስራ ቦታ፡-        ለተራ ቁጥር 1 አዲስ አበባ ለተራ ቁጥር 2 አቃቂ ቃሊቲ

አመልካቾቸ አስፈላጊውን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ በወጣ በ7 (ሰባት) ቀናት ውስጥ የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት አጠገብ በሚገኘው ዋናው መ/ቤታችን በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ኬኬ ኃ/የተ የግል ኩባንያ

ስልክ ቁጥር 251 115 15 90 15

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

 

 

 

Please Click here
to move back to job lists