Job Type:Private Business

 

Fields of Education: ዲፕሎማ (ዲግሪ) በፐርቼዚንግ እና ሰፕላይስ ማኔጅመንት

 

Organization: ድርጅታችን ካንትሪ ክለብ ዴቨሎፐርስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር

 

Salary : በስምምነት

 

Posted:2016-02-21

 

Application Dead line:2016-03-05

 

 

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ካንትሪ ክለብ ዴቨሎፐርስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከዚህ በታች በተጠቀሰው የስራ መደብ ላይ ሠራተኛ አወዳደሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

1. የስራ መደቡ መጠሪያ           የግዥ ሠራተኛ፣

  የትምህርት ደረጃ                ዲፕሎማ (ዲግሪ) በፐርቼዚንግ እና ሰፕላይስ ማኔጅመንት 

  የስራ ልምድ                   ለዲግሪ 3 ዓመት (ለዲፕሎማ) 4 ዓመት የሰራ ልምድ

                              (በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ የሰራ (የሰራች) ቢሆን

                              ይመረጣል)፡፡

  ብዛት                        ሁለት (2) 

 

 

ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርች የምታሟሉ አመልካቾቸ የካቲት 15 ቀን 2008 ዓ.ም እስከ የካቲት 25 ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ ለገጣፎ ከተማ በሚገኘው የረር ቪው የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት አስተዳደር ክፍል ዋናውን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎች ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ስልክ ቁጥር 0116-51-92-88 (89) ወይም 0116-51-92-92 ለገጣፎ 0116-62-07-17

አዲስ አበባ

 

 

 

 

Please Click here
to move back to job lists