Catagory Lists
Type: Multiple Items
Organization: በኤፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሰራተኞች ማህበራዊ ኤጄንሲ
Dead Line: 2016-03-10
Tender Detail:
የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
በኤፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሰራተኞች ማህበራዊ ኤጄንሲ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በ2008 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘረው ቀዋሚ እና አላቂ ዕቃ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
- 1ኛ ሎት ቀዋሚ ዕቃዎች/ፈረንቸር/
- 2ኛ ሎተ ቀዋሚ ዕቃዎቸ/ኤሌክተሮኒክስ/
- 3ኛ ሎት አላቂ ዕቃዎቸ /የፅህፈት መሳሪያዎች/
ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች
- የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የእቃ አቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
- የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እንዲሁም የታህሳስ ወር ቫት ዲክለር ማድረጋቸው ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
- የጨረታ ማስከበርያ (CPO)
ለ1ኛ ሎት ቀዋሚ ዕቃዎች (ፈርንቸር) ብር 2500.00
2ኛ ሎት ቀዋሚ ዕቃዎች /ኤሌክትሮኒክስ/ ብር 2000.00
3ኛ ሎት አላቂ ዕቃዎች /የፅሕፈት መሳሪያዎች/ ብር 1500.00
ሲሆን በጥሬ ገንዘብ ዌም ሰርቲፋይድ ቼክ (CPO) ማስያዝ የምትችሉ ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30 (ሰላሳ ብር ብቻ) በመክፈል ከሪጅን ፅህፈት ቤቱ ከየካቲት 07/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ የካቲት 21/2008 ዓ/ም ለተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ ሰነዶችን በመግዛት በጥንቃቄ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ በሪጅን ፅ/ቤቱ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ሊያስገቡ ይችላሉ፡፡
- ጨረታው የካቲት 21/2008 ዓ/ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ታሽጎ በእለቱ ከቀኑ 9፡00 ተጫራቾቸ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሪጅን ፅ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል ሆኖም ተጫራቹ በራሱ ምርጫ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኝ መቅረቱ የጨረታውን መከፈት አያስተጎጉልም፤ የተጠቀሰው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓት ይሆናል፡፡
- ተጫራቾች ቢሮው ባወጣው ሰነድ ላይ ዋጋቸውን መሙላት አለባቸው፣
- ሪጅን ፅ/ቤቱ የተሻለ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
- ተጨራቾች በሁሉም ዝርዝር የቀረቡ እቃዎች ኦርጅናል እቃዎች ማቅረብ የሚችሉ
አድራሻችን መቅለ ቀበሌ 11 ታህገዘ ህንፃ ግራውንድ ላይ እንገኛለን፡፡ ለበለጠ መረጃ፣ በስልክ ቁጥር 0344-40-12-90 እና 0344-40-12-91 መጠየቅ ይቻላል፡፡