Catagory Lists
Tenders
Type: Stationery
Organization: የሙሴ የመጀመሪያ
Dead Line: 2016-01-28
Tender Detail:
በን/ስ/ላ/ክ/ከተማ በወረዳ 08 የሙሴ የመጀመሪያ ት/ቤት አላቂ የቢሮ ዕቃዎች የደንብ ልብስ የፅዳት ዕቃዎች የተለያዩ ዕቃዎች ኤሌክትሮኒክስ ጥገናና እና የት/ቤቱ ስማ በዋናው በር ላይ ባለው ላሜራ የተመሟላ ስሙን በቀለም መጻፍ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት/ለማሠራት ይፈልጋል፡፡በጨረታው ለመካፈል የምትፈልጉ ተጫራቾች በቅድሚያ የሚከተሉትን ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ቲን ነምበርና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ሰርተፊኬት ፎቶ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የዘመኑን የግብር ግዴታ ለመወጣቸው ከግብር ሰብሳቢው አካል የተሰጠ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ ሠርተፍኬት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር ሰንድ የማይመለስ ብር 80/ሰማንያ ብር/በመክፈል ከት/ቤቱ ፋይናንስ ክፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ከሚጫተቱበት አጠቃላይ ዋጋ 3000/ሶስት ሺ ብር/በባንክ በተረጋገጠ የዋስትና ደብዳቤ(CPO)ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ዕቃ ናሙና ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች አሸናፊ የሆኑባቸውን እቃዎች በፈረሙት ውል መሰረት ሙሉ በሙሉ ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡
- የጨረታው ሰነድ ዋናው እና ኮፒውን በሰም በታሸገ በሁለት ኤንቨሎፕ ታሽጎ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10ኛው የሥራ ቀን በ11 ሰዓት ታሽጎ በ11ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ወይም ህጋዊ ወከሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- የጨረታው አሸናፊ ድርጅት የውል ማስከበርያ ዋስትና 10/100/አስር መቶ/CPO/ በማስያዝ ከት/ቤቱ ጋር ውል ይፈርማል፡፡
ማሳሰቢያ፡-ከላይ የተዘረዘሩትን ግዴታዎች ያላሟላ ተጫራቾች ከጨረታው ውድድር ውጪ ይሆናል፡፡ት/ቤቱ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠነቀ ነው፡፡
አስራሻ፡-ከጎተራ ማሳለጫ በሚወስደው መንገድ ከንፋስ ስልክ ቴ/ኮሌጅ ፊት ለፊት ሐኪም ማሞ ቤት በሚወስደው መንገድ ጫፍ ላይ ስልክ ቁጥር 011 442 4694/0114707199