Catagory Lists
Tenders
Type: Multiple Items
Organization: በደቡብ ሬዲዩና ቴሊቭዥን ድርጅት የዋካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
Dead Line: 2016-03-22
Tender Detail:
በደቡብ ሬዲዩና ቴሊቭዥን ድርጅት የዋካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለቢሮ አስፈላጊ የሆኑ ከዚህ በታች የተገለጹትን እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የእቃዎቹ አይነት/ኤሌክትሮኒክስ |
የእንዱ ዋጋ |
ምርመራ |
1 |
ሞተር ቲቪኤስ GLX 125 ሲሲ |
|
|
2 |
የገንዘብ ካዜና ባለ 3 ኩንታል |
|
|
3 |
የባለጉዳይ ወንበር የቢሮ |
|
|
ማሳሰቢያ፡-
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በደቡብ ንጋት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30-11፡30 ከደቡብ ሬድዩና ቴሌቭዥን ድርጅት የዋስ ቅ/ጽ/የዋካ ቅ/ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/ሥራ ሂደት በማይመለስ ብር 50 ፣መግዛት የሚችሉ ይሆናል፤
- ጨረታው በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ታሽጎ ከረፋዱ 5፡00 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል፡፡
- የጨረታው መክፈቻ ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፤
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፤
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር በ09 17 00 89 68 ወይም በ09 45 66 10 83 ይደውሉ፡፡