Catagory Lists
Tenders
Type: Construction
Organization: የቡታጅራ አጠቃላይ ሆስፒታል
Dead Line: 2016-03-29
Tender Detail:
የቡታጅራ አጠቃላይ ሆስፒታል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ስራዎች በጨረታ አወዳድሮ መስራተ ይፈልጋል፡፡
- የላበራቶሪ G + 1 ህንፃ ግንባጻታ
- የጨረታ ሂደቱ በሀገር አቀፍ የጨረታ ሂደት መሰረት ይከናወናል፡፡
- ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው፡፡
- BC /GC ደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ የሆነ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ተጫራቾች ባለፉት ዓመታት ተመሳሳይ የሆነ ስራ መስራታቸውን የሚያረጋግጥ ሙሉ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- የዘመኑን ግብር የገበሩና ሙሉ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዱን አነድ ዋናውንና ሁለት ኮፒ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ፍላጎት ያላቸውና መስፈርቶቹን ማሟላት የሚችሉ ማናቸውም ተጫራቶች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ከቡታጅራ አጠቃላይ ሆስፒታል ግ/ክ/ን/አስ/ደ/ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 40 በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ለ30 ቀን ፀንቶ የሚቆይ የጨረታ ማስከበሪያ በሁኔታዎች ያልተወሰነ በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ብር 50000 /ሃምሳ ሺህ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በሆስፒታሉ ስም በማሰራት ከማወዳደሪያ ሰነዳቸው ጋር እስከ መጋቢት 19 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ላይ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው መጋቢት 19 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡
- ሆስፒታሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ለበለጠ መረጃ ቡታጅራ ሆስፒታል ስልክ ቁጥር 0461150098 / 0461151172
በጉራጌ ዞን የቡታጅራ ሆስፒታል