Catagory Lists
Type: Construction
Organization: የቦረቻ ወረጃ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
Dead Line: 2016-04-09
Tender Detail:
የቦረቻ ወረጃ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የደራራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት በከተማ ውስጥ የድች ስራ ግንባታ በመስኩ የተሰማሩትን አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ለግንባታ ስራ መስክ የተሰማራችሁት መሟላት የሚገባችሁ መስፈርቶች፡-
- የሙያ /የግንባታ ፍቃድ ያለው፣
- የዘመኑ ግብር የገበረ፣
- የሙያ ፍቃዱን በ2008 ዓ.ም ያሳደሰ፣
- ቫት ተመዝጋቢ የሆነ፣
- ደረጀ 9GC እና BC ከዚያ በላይ የሆነ፣
- የ2007 ዓ.ም መልካም ስራ አፈጻጸም ማቅረብ ይኖርበታል፣
- ጠቅላላ ከሚሰራው ዋጋ 2 (CPO) በባንክ የተረጋገጠ ማስዝ ይኖርበታል፣
- የውል ማስከበሪያ ጠቅላላ ከመስሪያው ዋጋ 10% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
ከተራ ቁጥር 1-8 ድረስ ያለውን መስፈርት የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ቦሪቻ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት የማይመለስ 50 ብር ገቢ በማድረግ ሰነዱን ቦሪቻ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥና ንብረት አስተዳደር ስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 11 በመቅረብ እንድትወስዱና የመስሪያ ዋጋችሁን ሞልታችሁ በፖስታ በሰም በማሸግ ኦርጅናልና ኮፒ በማቅረብ እንድትመዘገቡ እየገልን በ11ኛውን ስራ ቀን ከ2፡30 እስከ 5፡00 ሰዓት ድረስ በመ/ቤት ውስጥ ለዚሁ ስራ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ የታሸገውን ፖስታ ማስቀመጥ ይኖረባቸዋል፡፡ በዚሁ ዕለት ልክ በ8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡ መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ማሳሰቢያ፡- ጨረታው ገበያውን ያላማከለ ከሆነ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 16 48 56 58/09 11 35 79 74
በሲዳማ ዞን የቦርቻ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የደራራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት