Catagory Lists
Tenders
Type: Construction
Organization: የሲዳማ ዞን ጭሬ ወረዳ ከተማ ልማትና ቤቶች ጽ/ቤት
Dead Line: 2016-05-08
Tender Detail:
የሲዳማ ዞን ጭሬ ወረዳ ከተማ ልማትና ቤቶች ጽ/ቤት በጭሬ ከተማ ማዘጋጃ ቤት በከተማው ውስጥ ለውስጥ ለማሰራት ላቀደው የጌጠኛ ድንጋይ መንገድ የጎርፍ መውረጃ ቦይ ለማስገንባት ህጋዊ ተጫራቾች አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
በዚህ መሠረት፡-
- ደረጃቸው GC-9 /እና ከዚያ በላይ በኮብልስቶን የተደራጁ ሆነው በዘርፉ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው፤
- የበጀት ዓመትን ግብር የከፈሉና ፍቃዳቸውን ያሳደሱ፤
- የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፤
- የጥሩ አፈጻጻም ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፤
- የጨረታ ማስከበሪያ (BID BOND) ከሚያቀርበው ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) የባንክ ጋራንት ማስያዝ የሚችል፤
- የጨረታ ሰነድ በተጫራቾች መመሪያ መሠረት ተሞልቶ ቢድ ቦንድ ኦርጅናሉና 2 ፎቶ ኮፒዎችን ለየብቻቸው በሰም በታሸገ በአንድ ትልቅ ፖስታ ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል፤ በሁሉም ዶክመንቶች ላይ ህጋዊ የሆነ ማህተም መምታት ይኖርበታል፤
- ተጫራቾች የጨረታ ዶክመንት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ 13 ቀን በማይመለስ 200 ብር በጭሬ ወረዳ ገቢዎች ባ/ቅ/ጽ/ቤት መግዛት ይችላሉ፡፡ ሰነዱን በ14ኛው ቀን ከጠዋቱ 2፡30-6፡00 ሰዓት በጭሬ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባዋል፡፡ጨረታው በዕለቱ በ8፡00 ሰዓት ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው/ በተገኙበት ይከፈታል፤
- የወቅቱ የገቢያ ዋጋ ያላገናዘበ የጨረታ ዋጋ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ከቀረበም የዋጋ ትንታኔ መያያዝ አለበት፡፡
- ማንኛውም ተጫራች ከውድድሩ በፊት የግንባታ ሳይቱን በራሱ ወጪ መጎብኘት ይችላል፤
- አሸናፊ ተጫራቾች ከባንክ /ከአደራጁ መ/ቤት /ከኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፤
- አሰሪው መ/ቤት የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆኖ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤
- ማሳሰቢያ፡- ጨረታው የሚከፈትበትን ቀን በስራ ቀን ላይ ካልሆነ በሚቀጥለው በስራ ቀን ይሆናል፤
- ለበለበ መረጃ በስልክ ቁጥር 0912 68 70 15/ 09 16 38 55 66 /09 36 15 71 /09 16 03 70 38