Catagory Lists
Tenders
Type: Construction
Organization: በጉራጌ ዞን የወልቂጤ ከተማ ውሃና ፋሳሽ አገልግሎች ድርጅት
Dead Line: 2015-02-05
Tender Detail:
በጉራጌ ዞን የወልቂጤ ከተማ ውሃና ፋሳሽ አገልግሎች ድርጅት ለከተማው አማራጭ ው ለማቅረብ ቀጥሎ የተጠቀሱት ጠላቂ ፓምፖች ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ የተለያዩ ቧንቧዎችና የቧንቧ መገጣጠሚያ ዕቃዎች ግዢ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሠረት ተጫራቾች፡-
- የውሃ መሣሪያዎች ግብዓት አቅርቦት በዘርፍ የተመዘገባችሁ የዘመኑን የሥራ ፈቃድ ያደሳችሁ የቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁና ቲን ነምበር ያላችሁ
- የጨረታ ማስከበሪያ የሚመለስ ብር 10,000.00/አስር ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ የሚችሉ
- ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ በሁለት ቅጂ/ኮፒ/ ለየብቻው ከኦርጂናል ኮፒው ለይቶ በመግለጽ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16 ቀን ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይቻላል
- ተጫራቾች የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ ለውሃ አገልግሎት ሂሳብ ክፍል በመክፈል የጠረታው ሰነድ እስከ 15ኛ ቀን ድረስ መግዛት ይቻላል
- ጨረታው በ16ኛው ቀን በአል ከሆነ በሚቀጥለው ቀን ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 8፡00 ሰዓት ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል
- ተጫራቾች የጨረታው ማስታወቂያ ተከትለው ትዕዛዙን መጠበቅ ይኖርባቸዋል፡፡ በተለይ ኦርጅናልና ቅጂውን ለይቶ ማሳወቅ ከወልቂጤ ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ስም የተዘጋጀው ሲፒኦ ከዋናው ዶክመንት ጋር መያያዝ ይኖርበታል
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
- አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች እስከ ወልቂጤ ከተማ ውሃ አገልግሎት ድርጅት ድረስ በማቅረብ ጥራቱን አስፈትሾ ማስረከብ ይኖርበታል
አድራሻ፡- ወልቂጤ ከብሩክ ህንፃ/ ከጉራጌ ዞን አስተዳደር ህንፃ ፊት ለፊት አስፓልት ዳር ያገኙታል፡፡
ስልክ ቁጥር በ0113 300634/ 0113 300113/ በፋክስ ቁጥር 0113 300043 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡