Tenders

 

Type: Construction

 

Organization: የወላይታ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ የዞን ጤና መምሪያ

Dead Line: 2016-06-03

 

Tender Detail:

 





የወላይታ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ የዞን ጤና መምሪያ
ሊያስገነባ ላቀደው የቲቢ ምርመራ ሕንፃ ግንባታ በግልጽ ጨረታ አወዳሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚችሉ የስራ ተቋራጮች

  1. በዞን ኮንስትራክሽን መምሪያ ተመዘግበው ግብር በመክፈል የ2008 ዓ.ም ፈቃዳቸውን ያሳደሱ ተ.እ.ታ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑና ቲን (TIN) መለያ ቁጥር ያላቸው፡፡

  2. ደረጃቸው 9 እና ከዚያ በላይ የሆኑና የመልካም የስራ አፈፃፀም ከ2006 ዓ.ም ጀምሮ ቢያንስ ሦስት ማቅረብ የሚችሉ ሆኖ የስራ ልምዱን ዋናውን (Original) ጊዜያዊ ርክክብ ቨርቫልና መጨረሻ ዙር ክፍያ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡

  3. በጨረታ ለመሳተፍ ከገቢዎች የሚሰጥ የስድስት ወር ታክስ ክሊራንስ (TAX CLEARNCE)  ማቅረብ አለባቸው፡፡

  4. ለዚህ ጨረታ የተጻፈ የገበያ ዕድል ድጋፍ ደብዳቤ ከዋናው ማዘጋጃ ቤት ማቅረብ አለባቸው፡፡

  5. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ለዶክመንቱ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል የወላይታ ዞን ፋ/ኢ/ል መምሪያ ቢሮ ቁጥር 18 መግዛት ይችላሉ፡፡

  6. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያውን እና የቴክኒክ ዶክመንት ሰነድ ኦሪጅናሉንና 2 የኦርጅናሉን ፎቶ ኮፒ ለየብቻው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ሙሉ አድራሻቸውንና የፕሮጀክቱን ስም በመጥቀስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ መክተት ይኖርባቸዋል፡፡

  7. የጨረታው ሳጥን ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ከ21ኛው ተከታታይ ቀናት ቀጥሎ በሚውለው የስራ ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 5፡00 ሰዓት በወላይታ ዞን ፋ/ኢል መምሪያ ቅጥር ግቢ ቢሮ ቁጥር 18 ይከፈታል፡፡

  8. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ላይ የማይነበብና ሰርዝ ድልዝ ያለው መሆን የለበትም፡፡

  9. ተጫራቾች በዞኑ ውስጥ ሲሰሩ ምንም አይነት የስራ ማስጠንቀቂያ ያልተሰጣቸውና መልካም ስም ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡

  10. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ፡-በስ.ቁ 0465512116 ደውለው ማነጋገር ይችላሉ፡፡

ወላይታ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ