Tenders

 

Type: Autos

 

Organization: የደቡብ ክልል መምህራን ማህበር

Dead Line: 2016-02-12

 

Tender Detail:

 

የደቡብ ክልል መምህራን ማህበር በስጦታ ከተለያዩ ቢሮዎች ያገኟቸውን አገልግሎት የጨረሱና ከሥራ ውጪ የሆኑ የተለያዩ ማሺነሪዎች እና  መኪናዎች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

የእቃዎች ዝርዝር

  1. ያገለገለና ከስራ ውጪ የሆነ ዶዘር ብዛት 1

  2. ያገለገለና ከስራ ውጪ የሆነ ትራክተር ብዛት 1

  3. ያገለገለና ከስራ ውጪ የሆነ ዲፌንደር መኪና ብዛት 1

  4. ያገለገለ ሚትስ ቡሽ  ብዛት 1

  5. ያገለገለ ከሥራ ውጭ የሆነ ቫን መኪና ብዛት 1

  6. የተለያዩ ያገለገሉ ከስራ ውጭ የሆኑ 8 ጄኔረተሮች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

 

ከዚህ ጨረታ ለመወዳደር የምትፈልጉ ግለሰቦችና ድርጅቶች ማስታወቂያ ከወጣ ቀን ጀምሮ እስከ የካቲት 4 ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀ የሽያጭ ሰነድ የማይመለስ ብር 50/ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከማህበሩ ጽ/ቤት ገዝቶ መወዳደር ይቻላል፡፡ጨረታው ተጫራቾች ውይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት የካቲት 4 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተዘግቶ ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት/አምስት ሰዓት/ላይ ይከፈታል፡፡ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ በሥራ ሰዓት መጥቶ ማየት ይቻላል፡፡

ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊል ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡-ሃዋሳ ሚሊኒየም አደባባይ ፊት ለፊት የደቡብ ክልል ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ቢሮ ሕንፃ ላይ ቢሮ ቁጥር 4 ያገኛል፡፡ስልክ ቁጥር 046 220 48 89/98 33/ፋክስ 046 220 32 45 ሃዋሳ