Catagory Lists
Tenders
Type: Multiple Items
Organization: ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ
Dead Line: 2016-06-10
Tender Detail:
ድርጅታችን መካኒሳ ቅ/ፋብሪካ ለሚያከናውነው የግንባታ ሥራ የግንባታ ጠጠር በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ
- የጠጠር ዓይነት ባለ 00 (ዜሮ ዜሮ)
- ብዛት 4000 ሜ/ኩብ
- የአቅርቦት ጊዜ 1 ዓመት
- የታደሰ የንግድ ፍቃድና የዘመኑ ግብር ለመክፈላችሁ መረጃ ማቅረብ የምትችሉ፡፡
- ተጫራቾች ከላይ የተዘረዘረውን መስፈርት በመግለጽ የፋይናንሻል ሰነድ ኦሪጅናልና ፎቶ ኮፒ ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የሚቀርበው ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን አለመሆኑ በግልጽ መቀመጥ አለበት፡፡
- ተጫራቾች ለጨረታ ካቀረቡት ጠቅላላ ዋጋ 2% የጨረታ ዋስትና የሚሆን በሲፒኦ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ተጫራቾ የሚያስገቧቸውን ሰነዶች እስከ ሰኔ 02 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ሜክሲኮ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በዚያው ዕለት ሰኔ 02 ቀን 2008 ዓ.መ ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት በድርጅቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- ድርጅት የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ፖ.ሣ.ቁ 3516 ስልክ ቁጥር 011 551 6999
ፋክስ 011 5 513299
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ