Catagory Lists
Tenders
Type: Multiple Items
Organization: ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
Dead Line: 2016-06-24
Tender Detail:
- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ዋየር ቢዝነስ ታየር 1 ለተለያዩ የኦፕሬሽን እና ለአዳዲስ የመስመር ዝርጋታ ስራዎች የሚያገለግሉ 5 ቶን እና ከዚያ በላይ የመጫን /የመሸከም ጉልበት ያላቸው ተሽካሪዎች፣ ደብል ጋቢና 4WD DSESEL ፒካፕ መኪና እና ከ6 ቶን በላይ ክብደት ማንሳት የሚችሉ ክሬኖችን በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ተ/ቁ |
የተሽከርካራዓይነት |
የሚፈለገው የተሽከርካሪ ብዛት |
የመዝጊያ ቀን እና ሰዓት |
የመክፈቻ ቀን እና ሰዓት |
ሎት 1 |
5 ቶን እና ከዚያ በላይ የመጫን/የመሸከም ጉልበት ያላቸው ተሸከርካሪዎች |
10 |
ሰኔ 16 ቀን 2008 ዓም ከቀኑ 8፡00 |
ሰኔ 16 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 |
ፕካፕ ደብል ጋቢና 4WD DSESEL መኪና |
10 |
|||
ሎት 2 |
ከ6 ቶን በላይ ክብደት ማንሳት የሚችሉ እና 12 ሜ እና ከዛ በላይ ከፍታ ማንሳት የሚችሉ ክሬኖች |
3 |
- ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ያከናወኑበትን እና የተሽከርካሪዎቹን የኢንሹራንስ ዋስትና ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- በድርጅቱ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከዚህ በታች ከተጠቀሰው አድራሻ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማግኘት ይቻላል፡፡
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
የሰሜ/አ/አ/ሪጅን ፕሮክዩርመንት ሎጄስቲክስና ዌርሃውሲንግ ቢሮ
ፖስታ ሳጥን ቁጥር
የስልክ ቁጥር 011 126 2934
እዩሳሌም ሆቴል ጎን በሚገኘው ቢሮ
ኢደስ አበባ
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ሎት ብር 20,000 (ሃያ ሺ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን ሰነድ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ጨረታ ቁጥር ኢኤአ 001/2008 የሚል ምልክት በማድረግ እስከ ሰኔ 16 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በሰሜ/አ/አ/ሪጅን ፕሮክዩርመንት ሌጄስቲክስና ዌርሃውሲንግ ቢሮ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሰኔ 16 ቀን 2008 ዓ.ም ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ በ8፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ የመክፈቻው ቀን ብሔራዊ በዓል ወይም ቅዳሜ እና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው ቀንና ሰዓት ይከፈታል፡፡
- ኢንተርፕራዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
ዋናው መ/ቤት