Catagory Lists
Type: Building Materials
Organization: የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
Dead Line: 2016-07-13
Tender Detail:
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኢንሳ 11-08B ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል አጠና ግዥ ለመፈፀም ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ ለማወዳደር ይፈልጋል፡፡
No |
Discription |
Unit |
Quantity |
1 |
አጠና Ø 8 |
በቁጥር |
1000 |
2 |
አጠና Ø 10 |
በቁጥር |
6000 |
3 |
አጠና Ø 12 |
በቁጥር |
12000 |
ስለሆነም፡-
1.1. ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
1.2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ ተራ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰው መሰረት መሆን አለበት፡፡
1.3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ወሎ ሰፈር አይቤክስ ሆቴል አካባቢ በሚገኘው ፕሮጀክት ግብአት አቅርቦትና አስተዳደር ቢሮ መግዛት ይችላሉ፡፡
1.4. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ከሐምሌ 5/2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
1.5. ጨረታው ከሐምሌ 5/2008 ከጠዋቱ 5፡15 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
1.6. ፕሮጀክቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኢንሳ 11-08 ፕሮጀክት
የቀጥታ ስልክ ቁጥር 0118 40 28 07/0118 40 29 34
ወሎ ሰፈር አይቤክስ ሆቴል አጠገብ