Catagory Lists
Tenders
Type: Multiple Items
Organization: በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት በወላይታ ዞን የኦፋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ልማ/ጽ/ቤት
Dead Line: 2016-09-06
Tender Detail:
በ2009 በጀት ዓመት በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት በወላይታ ዞን የኦፋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ልማ/ጽ/ቤት ከሴፍቲኔት ካፒታል በጀት ለተለያዩ ሴክተር መ/ቤቶች የፋብሪካ ውጤቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በዚህ ጨረታ ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ ቀጥሎ በተዘረዘረው መስፈርት መሰረት ሊወዳደሩ ይችላሉ፡፡
የተጫራቾች መመሪያ
- የታደሰ የዘርፉን ንግድ ሥራ ፈቃድ፣ ቲን ካርድ፣ የምዝገባ ምስክር ወረቀትና የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ኮፒ ማቅረብ የሚችል፡፡
- የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ሰነድ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፡፡
- ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ኦሪጅናሉን እና 2 የኦሪጅናል ኮፒ ለብቻው ቀን፣ ሙሉ ስም ከነአያት፣ አድራሻ፣ ፊርማ እና የድርጅቱ ማህተም በትክክል ተደርጎ በኤንቨሎፕ ታሽጎ ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ መክተት ይኖርባቸዋል፡፡
- ፖስታው ከተከፈተ በኃላ ራስዎን ከጨረታ ማግለል አይችሉም፡፡
- ተጫራቾች ለሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 5000.00 /አምስት ሺህ/ ብቻ በባንክ በተረጋገጠው ቼክ / C.P.O/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
- አጫራች መ/ቤት ከአሸናፊ ተጫራች ጋር ውል ይገባል፡፡
- የጨረታው ሳጥን ይህ ማስታወቂያ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ከ30ኛው ተከታታይ ቀናት ቀጥሎ በሚውለው የሥራ ቀን 4፡30 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 5፡30 ሰዓት ኦፋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ልማ/ጽ/ቤት አዲሱ ሕንፃ ግዥ ኦፊሰሮች ቢሮ ይከፈታል፡፡ ዕለቱ ሰንበት ከሆነ በቀጣዩ ስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ተጫራቾቹ በገዛ ፈቃድ በጨረታ ቦታ ያለመገኘት የጨረታውን ሂደት አያስተጓጉልም፡፡
- ተጫራቾች በሚያቀርቡት ነጠላና ጠቅላላ ዋጋ ላይ የማይነበብና ስርዝ ድልዝ ያለው መሆን የለበትም፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኦፋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ልማ/ጽ/ቤት ግዥ ኦፊሰሮች ቢሮ በመቅረብ የማይመለስ ብር 50.00 /ሀምሳ/ ብቻ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
10. ያሸነፈ ተጫራች በደብዳቤ ከተገለጸ በ3 ቀናት ውስጥ የውለታ ማስከበሪያ /Performance Bond / ዋስትና ብር 5000.00 /አምስት ሺህ/ ብቻ በመቅረብ ውል መዋዋል ይጠበቅበታል፡፡
- 11. የጨረታ ማስከበሪያ አሸናፊ ተጫራች እንደታወቀና ውል ከተፈራረመ በኋላ ለተሸናፊ ተጫራች ተመላሽ ይደረጋል፡፡
- 11. የጨረታ ማስከበሪያ አሸናፊ ተጫራች እንደታወቀና ውል ከተፈራረመ በኋላ ለተሸናፊ ተጫራች ተመላሽ ይደረጋል፡፡
12. አሸናፊ ተጫራች ዕቃውን ኦፋ ወረዳ ፋይ ኢ/ል/ጽ/ቤት ግቢ አድርሶ ያስረክባል፡፡
13. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ የዋና ኃላፊ ቢሮ ስልክ ቁጥር 046 469 0141