Catagory Lists
Tenders
Type: Services
Organization: የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል
Dead Line: 2016-09-26
Tender Detail:
የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ተኝቶ ታካሚዎች አልባሳት አጠባ ስራን ለ1 ዓመት ኮንትራት መስጠት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ አግባብነት ያላቸውን ሁሉ በጨረታው እየጋበዝን
- በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡
- የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን-ነበር ማቅረብ የሚችሉ
- የብር መጠኑ ከ50000 በላይ ሲሆን የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡
- አጠባን ስራ የውሃ ፍጆታ የልብስ ካውያ የመብራት ፍጆታን እና ሌሎችን ለአጠባ የሚያስፈልጉ የጽዳት እቃዎችን እራሳቸው ችለው የአጠባ ማሽንቢበላሽ ማስጠገን ወይም መተካት የሚችል፡፡
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ከሆ/ሉ ግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 20 ማግኘት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ከሚያቀርበው ጠቅላላ ዋጋ 1% ሲፒኦ ከኦርጅናሉ የጨረታ ሰነድ ጋር በማያያዝ በታሸገ ፖስታ ሙሉ ስምና አድራሻ ጽፎ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ በተጨማሪም ኦርጅናል ሰነዱ እና ፎቶ ኮፒ ለብቻው ሙሉ አድራሻው ተጽፎ በጥንቃቄ ታሽጎ መቅረብ አለበት፡፡
- ጨረታው ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሆስፒታሉ ግዥ ክፍል የሰነድ ሽያጭ ባበቃበት በቀጣዩ የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በእለቱ በ4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
- ሆስፒታሉ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ስልክ ቁጥር፡- 0338119261
የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል