Catagory Lists
Tenders
Type: Construction
Organization: የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
Dead Line: 2016-10-11
Tender Detail:
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለአርሚ ፋውንዴሽን አፓርትመንት ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል ‘’waterproofing‘’ የአቅርቦትና ገጠማ ግዥ ለመፈጸም፣ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም፡-
- ተጫራቾች በመስኩ የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ በጨረታ ለመሳተፍ የሚችል ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ትክስ የተመዘገቡትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ ተራ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰው መሰረት መሆን አለበት፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል
- ዘወትር በስራ ሰዓት ወሎ ሰፈር አካባቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዋና መ/ቤት የግዥ የስራ ሂደት ኬዝ ቲም ቢሮ መግዛት ይቻላሉ፡፡
- ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች የጥራት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት (Quality Certificate) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የሚያቀርቧቸው ዕቃዎች በተሰጠው ብዛት (Quantity) መሰረት መሆን ይኖርበታል፡፡
- ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ ጥቅምት 1 ቀን 2009 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ጥቅምት 1 ቀን 2009 ዓ.ም ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
- ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
የቀጥታስልክ ቁጥር፡- 0114-40-34-34/33
ማዞሪያ፡- 0114-42-22-70/71/72
ፖ.ሳ.ቁ፡3414
ፋክስ ቁጥር. 0114-40-04-71/0114-42-07-46
ወሎ ሰፈር የቀድሞው ኖሬላ ግቢ