Tenders

 

Type: Laboratory Equipments & Chemic

 

Organization: በድሬዳዋ አስረዳደር የሳቢያን መ/ደ/ሆስፒታል

Dead Line: 2016-10-31

 

Tender Detail:

 



በድሬዳዋ አስረዳደር የሳቢያን መ/ደ/ሆስፒታል ለ2009 በጀት ዓመት የመድሃኒትና የህክምና መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ማንኛውም በግልጽ ጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርት የሚያሟላ በጨረታ መሳተፍ ይቻላል፡፡

  1. የዘመኑን የታደሰ ንግድ ፍቃድ

  2. ተጨማሪ እሴት ታክስ ምስክር ወረቀት

  3. የታክስ ከፋይ ምስክር ወረቀት

  4. የዘመኑን ግብር የከፈሉበት ማረጋገጫ

  5. የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት

  6. የግልጽ ጨረታ ሰነዱን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ከጥቅምት 4 ቀን  2009 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 21 ቀን 2009 ዓ.ም በ15 የስራ ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ ሰነዱን ከሆስፒታሉ የግዢ ፋ/ን/አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 01 ቀርበው የማይመለስ ብር 100(አንድ መቶ ብር) በመክፍል የጨረታ ሰነዱን በመውሰድ መወዳደር ይችላሉ፡፡

  7. የግልጽ የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ  ጊዜ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትም ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከጥቅምት 4 ቀን 2009 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 25 ቀን 2009 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት በተዘጋጀው በጨረታ ማስከበሪያ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል፡፡

  8. ጨረታው የሚከፈተው ጥቅምት 26 ቀን 2009 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30  ታሽጎ ከጠዋት 4፡00 ሰዓት ላይ ህጋዊ ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሆስፒታሉ ስብስባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

  9. የግልጽ ጨረታ የሚሳተፍ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 3000 (ሶስት ሺህ ብር) በጥሬ ብር) በጥሬ ገንዘብ ወይም በCPO ማስያዝ አለባቸው፡፡

  10. የግልጽ ጨረታ ተወዳድሮ አሸናፊው ሲለይ ስምምነት እንዲገባ ሲጋበዝ የውል ስምምነት ይገባል የአሸነፈበትን የውል ስምምነት ለመፈፀም የሚችለው 10%  ስምምነት ይገባል የአሸነፈበትን የውል ስምምነት ለመፈፀም የሚችለው 10%የውል ማስከበሪያ በጥሬ ገንዘብ ወይም በCPO  ማስያዝ ይኖርበታል፡፡

  11. አሸናፊ ተጫራቾች በራሱ ትራንስፖርት መድሃኒትና የህክምና መሳሪያ ለሆስፒታሉ ያቀርባል፡፡

  12. ሆስፒታሉ  ግልጽ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ አለው፡፡

ለበለጠ መረጃ
በስልክ ቁጥር፡-025112 17 43