Catagory Lists
Tenders
Type: Multiple Items
Organization: የአርባምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ለመ/ቤት
Dead Line: 2017-02-13
Tender Detail:
የአርባምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ለመ/ቤት አገልግሎት የሚውሉ አላቂ የቢሮ ዕቃዎችን፤የሠራተኞች ደንብ ልብስ፤የጽሕፈት መሣሪያ፤ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች (ፈርኒቸር)እንዲሁም ባለሁለት እግር ተሸከርካሪ ሞተር ሳይክልን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ ሁሉ እንድትሳተፉ ተጋብዛቸህኋል
- በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፤የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው፤ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር(TIN NO)ያላቸው፤የዘመኑን ግብር የከፈሉ፤የቫት (TOT) ተመዝጋቢ የሆኑ ቫት ተመዝጋቢዎች ይበረታታሉ፡፡
- የአቅራቢነት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፤
- ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ ብር 1.000.00(አንድ ሺህብር)በባንክ የተመሰከረ ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚችል፤
- ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶባሉት ተከታታይ 15ቀናት ውስጥ በአ/ም/ከ/የመ/ደ/ፍ/ቤት ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ የማይመለስ ብር 50(ሃምሳ ብር)እየከፈላቹ እያንዳንዳቸውን የጨረታ ሰነድ እንድትገዙ እንገልጻለን፡፡
- አሸናፍው ድርጅት ያሸነፉቸውን ዕቃዎች ናሙና የማቅረብና የማስያዝ ግዴታ አለበት፡፡
- አሸናፊው ዕቃውን የሚያስረክቡበት ቦታ አርባምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ሲሆን፤ማስጫኛና ማውረጃ ትራንሰፖርት ወጪዎች በአሸናፍው ይሸፈናሉ፡፡
- በሌላ ተጫራቾች ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አጥቻልም፡፡
- የዕቃው መጠን በሰነዱ ላይ በተገለጸው መሠረት በ20%ሊጨምርም ሆነ ሊቀንስ ይችላል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በ ከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብት አለው፡፡
- የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ማህበራት ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-ሞባይል ቁጥር
0913092298/0911568998/0913544327