Catagory Lists
Tenders
Type: Furniture
Organization: የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት ህብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ
Dead Line: 2017-02-19
Tender Detail:
በደ/ቡ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ህብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ መ/ቤት ለተለያዩ አገልግሎት የሚውል ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሰረት ፡-
- በ2009ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር(Tin Number)ያላቸውና ለተጨማሪ ዕሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል ፤
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር(50)ሃምሳ ብር በመክፈል መውሰድ ይችላል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት ብር አንድ ፐርሰንት 1%በባንክ በተረጋገጠ የባንክ ክፍያ ትዕዛዝወይም በሁኔታ ላይ የተመሠረተ የባንክ ዋስትና ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች በገዙት ሰነድ መሰረት ዋናውን እና ኮፒውን የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ከላይ በተጠቀሰው መ/ቤት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት 15ኛው ቀን ከቀኑ 8፡00ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚያው ቀን ከቀኑ 8፡30ሰዓት ይከፈታል ፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀነው፡፡
- መ/ቤቱ ባዘጋጀው በጨረታ ሰነድ ላይ የድርጅቱ ሕጋዊ ማህተም ሳያደርግ ያቀረበ ጠጫራች ከውድድሩ ውጪ ይሆናል፡፡
- የጨረታ መክፈቻው ቀን በበዓል ለቀን ወይም ቅዳሜና እሁድ ከዋለ ጨረታውም በሚቀጥለው በሥራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት ይከፈታል፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ፡-በስልክ ቁጥር 09 16 83 67 21ወይም 0462201153መረጃውን ማግኘት ይቻላል፡፡
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት ህብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ