Tenders

 

Type: Autos

 

Organization: በደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት ኢንቨስትመንት ኮሚሽን

Dead Line: 2017-03-13

 

Tender Detail:

 

 

 

 

የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከዚህ በታች የተገለጸውን የተለያዩ ዕቃዎች በመደበኛ በጀት በዘርፋ ከተሰማሩ ህጋዊ ከሆኑ አቅራቢዎች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም፡-

ተ.ቁ

የዕቃው ዝርዝር

ዓይነት

1

የተሸከርካሪ ጎማ

750/16

2

የተሸከርካሪ ጎማ

265/16


ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው

 

    1. ተጫራቾች በዘርፋ የተሰማሩ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር ስለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
    2. የተጫሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው እና TIN ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ ሆነው ከብር 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር/በላይ ዋጋ ባለው ግዥ የሚሳተፍ ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
    3. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ ቫት በፊት ወይም ከቫት ጋር መሆኑን  በግልጽ መሙላት አለባቸው፣
    4. ሌላ ተጫራቾች ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፣
    5. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ዕቃ ናሙና ማቅረብ አለባቸው፣
    6. አሸናፊው ድርጅት አሸናፊነቱ እንደተገለጸ ለአሸነፈበት ዋጋ 10% የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና /ፐርፎርማንስ ቦንድ/ በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል፣
    7. አሸናፊዎች ያሸነፋበትን ዕቃ ከክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ግዥና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ማስከበቢያ ቦታ ድረስ ማምጣትና ማስረከብ አላቸው፡፡
    8. ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ መግዥያ የማይመለስ ብር 50 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከግዥ ፋይ/ን/አስ/ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 10 ቀርበው መግዛት ይችላሉ፣
    9. መ/ቤቱ በግዥ ወቅት 25% መጨመር ወይም መቀነስ ይችላል፣
    10. ተጫራቾች የተጫራቾች መመሪያና በግዥ ስነ-ምግባር መሠረት ያዘጋጁትን ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ከቆየ በኃላ በ10ኛው ቀን 10፡30 ሰዓት ላይ ታሽጎ በማግስቱ ጠዋት4፡00 ሰዓት ላይ ግዥ ፋይ/ን/አስ/ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል፣
    11. ኮሚሽኑ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
    12. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 046 212 73 84 / 046 221 03 67
    13. ፋክስ ቁጥር፡-  046 220 32 65 ይደውሉ
    14. በደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ሀዋሳ