Catagory Lists
Type: Services
Organization: ዓባይ ባንክ አ.ማ
Dead Line: 2017-03-28
Tender Detail:
ዓባይ ባንክ አ.ማ ለቅርንጫፎች ግልጋሎት የሚሆን የጥበቃ ቤት ሥራ የሚሰሩ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል:: ስለሆነም ፡-
- የሥራው ዓይነት : የጥበቃ ቤት ሥራ
• ተጫራቾች የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት፣ታክስክሊራንስ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
• ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50 /ሃምሳ ብር ብቻ / በመክፈል ዓባይ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት ፋሲሊቲና ግዥ ዳይሬክቶሬት ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መጋቢት 19/2009 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት ማግኘት ይችላሉ::
• ተጫራቾች ከጨረታው በኃላ የሚመለስ የጨረታ ማሰከበሪያ ብር 5,000.00 (አምስት ሺህ ብር ብቻ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል::
• ተጫራቾች ዋጋቸውን በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ መጋቢት 19/2009 ዓ.ም እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው::
• ጨረታው ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት መጋቢት 19/2009 ዓ.ም ከቀኑ በ8፡00 ዓባይ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት ፋሲሊቲና ግዥ ዳይሬክቶሬት ይከፈታል::
• ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-554-97-41 እና 011-557-07-53 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::
• ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ዓባይ ባንክ አ.ማ