Catagory Lists
Tenders
Type: Accounting / Audit
Organization: የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርት ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት
Dead Line: 2017-04-04
Tender Detail:
የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርት ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የተለያዩ የደንብ ልብሶች ማቅረብ ከሚችሉ ድርጅቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች በማሟላት መጫረት የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል፡፡
- በዘርፋ የተሰማሩ ድርጅቶች የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የተ.እ.ታ ሰርተፍኬት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው የሚሳይ መረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- የጨረታ ፖስታው ከአንድ ኮፒ ጋር አንድ ላይ መቅረብ አለበት፡፡
- የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የጠቅላላ ዋጋውን 2% ያላነሰ በሲፒኦ ወይም በባንክ ጋራንቲ << የኢትዮጳያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት>> በሚል ስም በማሰራት በማቅረብ መጫረት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች በሁሉም ዓይነት ወይም የተወሰነ እቃዎች ላይ መጫረት ይችላለ፡፡
- የጨረታ ሠነዱን የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል ለገሐር በሚገኘው የቀድሞው የማሪታይም ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ቢሮ ቁጥር 106 በሚገኘው የፋክናንስ ክፍል ቢሮ መውሰድ ይቻላል፡፡
- ጨረታው << በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት>> 8ኛ ፎቅ መጋቢት 26 ቀን 2009 ዓ.ም ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዘሁ እለት በ8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ፖስታው ይከፈታል፡፡
- ከጨረታ መክፈቻው ቀንና ሳዓት በኃላ ዘግይቶ የሚወጣ የጨረታ ሠነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ስልክ ቁጥር፡ 011 554 97 81
- የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት