Catagory Lists
Tenders
Type: Multiple Items
Organization: ሾኔ ኮንስትራክሽንና እና ኢንዲስትሪያል ኮሌጅ
Dead Line: 2016-02-26
Tender Detail:
ሾኔ ኮንስትራክሽንና እና ኢንዲስትሪያል ኮሌጅ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የሥልጠና መሣሪያዎችን ማለትም፡-
- ለICT
- ለfurniture making
- ለ Bar bending and concreting
- ለCarpentry
- ለBuilding electrical installation
- ለMasonry
- ለSanitary installation
- ለGMFA/general metal fabrication & assembly/
ከላይ ለተጠቀሱት የሥልሠና ዘርፎች የሚሆን ሚቴሪያል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡በዚህም በመሰረት ከላይ የተዘረዘሩትን የሥልጠና መሣሪያዎች መጫረት የሚፈለረገረ ማንኛውም ድርጅት ወይም ግለሰብ፡-
- በሥራ ዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፤
- የVAT ተመዝጋቢ የሆነ፤
- የንግድ መለያ ቁጥር ያለው፤
- የአቅራቢነት መዝገባ ሰርቴፊኬት ማቅረብ የሚችል፤
- የጨረታው ሰነዱ በሃድያ ዞን በሾኔ ከተማ አስተዳደር በሚገኘው የኮሌጅ ቅጥር ግቢ ከ07/06/08 እስከ 16/06/2008 ዓ.ም ድረስ በብር 50.00(ሀምሣ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
- የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ በኢትዩጵያ ንግድ ባንክ ብር 5000.00ብር ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ጨረታው በ18/06/2008 ዓ.ም 11፡30 በዲፓርትመንቱ የቴክኒክና ዋጋ ተለይቶ በሁለት ኢንቨሎፕ በሰም ታሽጎ መቅረብ አለበት፤
- ጨረታው በ08ኛው ቀን ከቀኑ 11፡00 ታሽጎ በ9ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡
ማሳሰቢያ፡-ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊል ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ስልክ ቁጥር 09 12 08 34 27/046 553 04 32