Job Type:University

 

Fields of Education: MD+ specialty

 

Organization: ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ

 

Salary : በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የደመወዝ ስኬል መሠረት

 

Posted:2016-08-08

 

Application Dead line:2016-08-17

 




የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ከዚህ በታች በተጠቀሰው የሥራ መደብ ላይ መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶችን መቅጠር ይፈልጋል፡፡
 

1. Position:  Assistant professor or above


Qualification
:   MD+ specialty

 

 

Field of specialization: Medical Radiology

 

No. Required: 2

 

Campus: Medicine & Health Sc.  

 

ማሳሰቢያ፡- 

የመመዝገቢያ ቀናት 

1. ለሥራ መደቡ የተቀመጠውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት አዲስ አበባ በአሜሪካን ኤምባሲ ፊት ለፊት ባለው በፌዴራል ትምህርት ሚኒስቴር የሥርዓተ ትምህርት ቢሮ ቁጥር 352 ወይም ለዋና ግቢ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሰው ሀብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ የግብርና ኮሌጅ በግብርና ኮሌጅ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና የአዋዳ ካምፖስ ይርጋዓለም በአካል በመገኘት ወይም በተወካይ ወይም በፋክስ መመዝገብ ይቻላል፡፡

2. ለመምህራን የቤት አበል እንደየደረጃው የሚከፈል ይሆናል፡፡


3. ደመወዝ በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የደመወዝ ስኬል መሠረት ነው፡፡


4. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡


5. የሥራ መደቡ የሚገኘው በሀዋሳ ከተማ እና አዋዳ ካምፓስ ይርጋዓለም ከተማ ነው፡፡

 

 

 

Please Click here
to move back to job lists