Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Enterprises
Fields of Education: የማስተርስ ወይም የባችለር ዲግሪ በማርኬቲንግ /በማኔጅመንት በኢኮኖሚክ??
Organization: ብሔራዊ ትምባሆ ድርጀት
Salary : 9782
Posted:2016-02-14
Application Dead line:2016-02-23
ብሔራዊ ትምባሆ ድርጀት ከዚሀ በታቸ የተገለጹትን መስፈርቶቸ የሚያሟሉ ስራ ፈላጊዎች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የስራ መደቡ መጠሪያ |
ተፈላጊ መስፈርት |
ብዛት |
የደመወዝ መጠን |
|
ትምህርት |
የስራ ልምድ |
||||
1 |
የገበያ ጥናትና ትንተና ክፍለ ኃላፊ /የተስተካከሎ በድጋሚ የወጣ/ |
የማስተርስ ወይም የባችለር ዲግሪ በማርኬቲንግ /በማኔጅመንት በኢኮኖሚክስ |
ለማስተርስ ዲግሪ 4 ዓመት /ለባቸለር ዲግሪ 6 ዓመት በገበያ ጥናት የሰራ |
1 |
9782 |
የስራ ቦታ ለቁጥር 1 አዲስ አበባ ሲሆን ለቁጥር 2 ወላይታ ትምባሆ እርሻ
ልማት (ቦዲቲ) ነው፤
የቅጥር ሁኔታ ለቁጥር 1 በኮንትራት ሲሆን ለቁጥር 2 መደቦች በቋሚነት ነው
ተጨማሪ መስፈርት ተፈላጊ የስራ ልምድ በተገለፀው ሙያ ከተመረቁ በኃላ ያለው ነው፡፡
ማሳሰቢያ፡- በረቡዕ የካቲት 2 ቀን 2008 በወጣው ማሰታወቂያ ከላይ በተራ ቁጥር
1 ላይ ተገለፀው የስራ መደብ በቋሚነት የሚለው ኮንትራት በሚል
እንዲስተካከል እናስታውቃለን፡፡
ከፍ ብሎ የተገለፁትን መስፈረቶች የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት የቅጥር ማመልከቻ ሲቪ እና የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከሜክስኮ አደባባይ ወደ ሳረ ቤት በሚወስደው መንገድ ከአፍርካ ህብረት ፅ/ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው መስሪያ ቤት ቢሮ ቀጥር 110 በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
Please Click here
to move back to job lists