Notice: Undefined index: title in /home/hawassao/public_html/subpage_articles.php on line 216

Notice: Undefined index: title in /home/hawassao/public_html/subpage_articles.php on line 218

የደነባ ሠው ሠራሽ ዋሻ እና መናፈሻ ስፍራ

የደነባ ሠው ሠራሽ ዋሻ እና መናፈሻ ስፍራ

 

ደነባ ሠው ሰራሽ ዋሻ እና መናፈሻ በሻሸመኔ ወረዳ ከከተማው በ4 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል:: አቶ ቀይሶ መሀም በታያቸው ራእይ መሰረት ጥር 20 ቀን 1971 ዓም የጀመሩት ሲሆን በአሁኑ ጊዜም በመጠናቀን ላይ ይገኛል:: ይህ ዋሻ ውሀ ማቆሪያ ሰው ሰራሽ ኩሬ፣ ችሎት፣ እንግዳ መቀበያ፣ ቢሮ፣ እና ለተለያየ አገልግሎት የሚውሉ ክፍሎች አሉት:: 

 

በተለያዩ አበባዎች ያማረ ከመሆኑም  በላይ ሙሉ በሙሉ በሚያልቅ ወቅት ጥሩ መዝናኛ እና የጉብኝት መዳረሻ ይሆናል።

 

 

 

ምንጭ:- ሀገራችንን እንወቅ