Catagory Lists
Tenders
Type: Multiple Items
Organization: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
Dead Line: 2016-03-16
Tender Detail:
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቢዝነስ ዴበሎፕመንት የሥራ ሂደት ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ሰንደቅ ዓላማዎቸ እና የላፕቶፕ/ዶኩመንት መያዣ ቦርሳ በጨረታ አወዳድሮ አሸናፊ ከሆነ ድርጅት ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የሰንደቅ ዓላማዎች ግዥ ግልፅ ጨረታ ቁጥር ቤዴ/04/2016
ተ.ቁ |
የሰንደቅ ዓላማው ዓይነት |
መለኪያ |
ተፈላጊው መጠን |
የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በሲፒኦ ወይንም ቅድመ ሁኔታ ባላስቀመጠ የባንክ ዋስትና (ብር) |
1 |
ትልቁ የፌዴራል ሰንደቅ ዓላማ |
በቁጥር |
5000 |
12,000.00 |
2 |
የጠረጴዛ የፌዴራል ሰንደቅ ዓላማ |
2000 |
3,000.00 |
|
3 |
ትልቁ የባንኩ ኮረፓሬት ሰንደቅ ዓላማ |
5000 |
20,000.00 |
|
4 |
የጠረጴዛ የባንኩ ኮረፓሬት ሰንደቅ ዓላማ |
2000 |
3,000.00 |
በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ሁሉ፤
- የታደሰ ንግደ ፈቃዳቸውን፣ በመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ድረ-ገጽ ውስጥ የተመዘገቡበትን፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ሰርተፍኬት ፎቶ ኮፒውን በማያያዝ የማይመለስ ብረ 110/አንድ መቶ አስር/ ለእያንዳንዱ ሰነድ በስላሴ ቅርንጫፈ በመክፈል የጨረቃ ሰነዱን ከረቡዕ የካቲት 9 ቀን 2008 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋት 2፡00 – 6፡00 እና ከሰዓት ከ7፡00 – 10፡30 ቅድስት ስላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ህንፃ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዴቨሎፕመንት 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 208 በመምጣት መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቶች ስለ ጨረታዎቹ መረጃ ማግኘት ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-1-8910፣ 011-1228654፣ 011-1-228697 ፋክስ ቁጥር 208 በመምጣት መውሰድ ይቸላሉ፡፡
- ተጫራቶች ለጨረታ ማስረከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ በሲፒኦ ሰነዱ ውስጥ በተጠየቀው መልኩ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የሰንደቅ ዓላማዎች ጨረታ መጋቢተ 6 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት አና የላፕቶፕ /ዶኩመንት መያዣ ቦርሳ ጨረታ መጋቢት 8 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ከላይ በተራ ቁጥር 1 በተጠቀሰው ቦታ ይዘጋል፡፡ ተጫራቶች የሰንደቅ ዓላማዎች ጨረታ እስከ መጋቢተ 6 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ እያስመዘገቡ ሰነዳቸውን በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቶች ሰነዱ ላይ በተጠቀሰው የፍላጎት መገለጫ ዝርዝር መሰረት ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የሰንደቅ ዓላማዎች ጨረታ መጋቢት 6 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት እና የላፕቶፕ /ዶኩመንት መያዣ ቦርሳ ጨረታ መጋቢት 8 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ላይ ከተራ ቁጥር 1 በተጠቀሰው ቦታ ለመገኘት ፈቃደኛ በሆኑ ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ፊት ይከፈታል፡፡
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ