Catagory Lists
Type: Construction
Organization: ዓባይ ባንክ አ.ማ
Dead Line: 2016-03-10
Tender Detail:
ዓባይ ባንክ አ.ማ
Abay Bank S.C.
ፋማ/05/ጥ-001/2015-16
ዓባይ ባንክ አ.ማ የጥበቃ ቤት ስራ የሚሰሩ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም፡-
ተ.ቁ |
የዕቃው ዓይነት |
ብዛት |
01 |
የጥበቃ ቤት ስራ |
የተለያዩ |
v ተጫራቾች የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
v ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50 (ሃምሳ ብር ብቻ) በመክፈል ዓባይ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት ፋሲሊቲና ግዥ ዳይሬክቶሬት ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀመሮ እስከ የካቲት 30/2008 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት ማግኘት ይችላሉ፡፡
v ተጫራቾች ከጨረታው በኃላ የሚመለስ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 5,000.00 (አምስት ሺ ህ ብር ብቻ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
v ተጫራቾች ዋጋቸውን በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ የካቲት 30/2008 ዓ.ም እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው፡፡
v ጨረታው ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የካቲት 30/2008 ዓ.ም ከቀኑ በ8፡00 ዓባይ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት ፋሲሊቲና ግዥ ዳይሬክቶሬት ይከፈታል፡፡
v ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-554-97-41 እና 011-557-12-10 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
v ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ዓባይ ባንክ አ.ማ