Catagory Lists
Tenders
Type: Construction
Organization: የሀላባ ልዩ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በክልል ጤና ቢሮ
Dead Line: 2016-03-27
Tender Detail:
የሀላባ ልዩ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በክልል ጤና ቢሮ ድጋፍ በልዩ ወረዳችን ለሚገኙ አጆ ሁሉቆ ጤና ጣቢያ ላይ የvip latrine / ዘመናዊ መፀዳጃ ቤት/ በጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡በዚህ መሠረት፡-
- ተጫራቾች በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተደራጁ ማህበራት ሲሆኑ የ2008 ዓ.ም የታደሰ ፍቃድ፤የቫት ተመዝጋቢ፤የግብር ከፋይነት የምዝገባ የምስክር ወረቀት የአቅራቢዎች ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው በጨረታው ማሳተፍ ይችላሉ፤
- የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00/መቶ ብር/ በመክፍል ከቢሮ ቁጥር 2 ከግዥና /ፋ/ን/አስተዳደር ዋና ሥራ ሂደት ማግኘት ይቻላል፤
- የጨረታው ሰነድ የፋይናንሻልና የቴክኒክ መመዘኛ ያሉት ሲሆኑ ሰነዶችን ለየብቻቸው በመሙላት በተለያየ ፖስታ ማቅረብ አለባቸው፤/እያንዳንዱ አንድ ኦርጅናልና ኮፒ ይቀርባል፤
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 4000.00 /አራት ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም በጥሬ ገንዘብ ከጨረታ ሰነድ ጋር ይቀርባል፤
- ጨረታው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን አንስቶ በሚቆጠሩት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በ15ኛው ቀን 9፡00 ሰዓት ድረስ ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በቢሮ ቁጥር 01 ማስገባት ይችላሉ፤
- ጨረታው በ15ኛው ቀን 9፡10 ታሽጎ 9፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሀላባ ልዩ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 2 ይከፈታል፤
- በቀኑ ተጫራቾች ያለመገኘታቸው ጨረታው ከመክፈል ጽ/ቤቱን አያግደውም፤
- የጨረታው መክፈቻ ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ጨረታው የሚከፈት ይሆናል፤
- ጽ/ቤት ጨረታው ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበበለጠ መረጃ 046 556 01 96 ይደውሉ፡፡