Catagory Lists
Tenders
Type: Multiple Items
Organization: የሆሳዕና ከተማ አስ/ር ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
Dead Line: 2016-04-10
Tender Detail:
የሆሳዕና ከተማ አስ/ር ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የከተማ ሴክተር መ/ቤቶች የጥጉ ሰራተኞች የ2008 ዓ.ም ደንብ ልብስ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚህ መሰረት፡-
- የወንድ ኮት፣ ሱሪና፣ ሸሚዝ ከነስፌቱ፣
- የሴቶች ኮት ሱሪና ሸሚዝ /ጉርድ ከነስፌቱ፣
- ቱታና ጋዋን፣
- ጫማ በንጹ ቆዳ የተሰራ ሲሆን በጨረታ መወዳደር የሚፈልጉ ድርጅቶች ማሟላት ያለባቸው ነገሮች፣
- የጨመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ምስክር ወረቀት፣
- የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣
- ቢቻል በዚህ ስራ ተሰማርተው የተሻለ አፈፃፀም መኖሩን የሚገልጽ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
- ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ የጨረታ ሰነዱን ከሆሳዕና ከተማ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥና ንብረት አስተዳደር ግዥ ኬዝ ቲም ቢሮ ቁጥር 14 መውሰድ ይችላሉ፣
- ተጫራቾች በባንክ የተመሰከረ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ሲፒኦ በር 20,000 /ሃያ ሺህ ብር/ የመጫረቻ ሰነድ በፖስታ በሰም በማሸግ ማስገባት ይኖርባቸዋል፣
- ጨረታ በ16ኛ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ታሽጎ ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
- የጨረታው አሸናፊ ዕቃውን እስከ ቢሮ ማድረስ ይኖርበታል፣
- እስከ ቦታው መጥተው የሰራተኛን መጠን መለካት ይኖርበታል፣
- ዕቃው ውል በገባው በ1 ወር ውስጥ ማስረከብ ይኖርበታል፣
- በስፌት ላይ የሚከሰተውን ችግር አሸናፊው ድርጅት ኃላፊነት ይወስዳል፡፡
መ/ቤቱ ለጨራው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልና በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለበለጠ መረጃ 046 555 18 41
በሐድያ ዞን የሆሳዕና ከተማ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት