Catagory Lists
Tenders
Type: Building Materials
Organization: የጎርቼ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት
Dead Line: 2016-04-06
Tender Detail:
የጎርቼ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት በሰሩ ለሚገኙ ት/ቤቶች የግንባታ ዕቃን ቆርቆሮ፣ ሲሚንቶ እና የተለያዩ መጠን ያላቸውን ሚስማር ገዝቶ ለማከፋፈል ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ፡-
- ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የ2008 ዓ.ም ፍቃድ ያሳደሱ ሆነው የአቅራቢነት የምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፣
- የጨረታ ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ የሚችል፣
- የጨረታው ዝርዝር መረጃ የያዘ ዶክመንት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበተ ቀን አንስቶ በ7 የስራ ቀናት የማይመለስ ብር 20.00 /ሃያ ብር/ በጎርቼ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በመክፈል ከጎርቼ ወረዳ ፋይናንስ የጨረታ ሰነድ መረከብ ይችላል፣
- የጨረታውን ሰነድ ኦርጂናልና ኮፒ በፖስታ በማሸግ በአንድ ትልቅ ፖስታ ውስጥ በማድረግና ህጋዊ ማህተም በመምታት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት በ8ኛው የስራ ቀን በጎርቼ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለዚሁ ጉዳይ በተዘጋጀው ሳጥን ከቀኑ 5፡00 እስከ 6፡00 ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፣
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባሉበት ወይም በሌሉበት ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ይከፈታል፣
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በሲዳማ ዞን ጎርቼ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት