Tenders

 

Type: Multiple Items

 

Organization: የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን

Dead Line: 2016-05-26

 

Tender Detail:

 




የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከታች በሎተ በመከፋፈል የተገለፁትን የጠጠር መንገድ ግንባታ በጨረታ በድጋሚ አወዳድሮ ለመግዛተ ይፈልጋል፡፡ ሎት 1 አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ፣ ን/ላፍቶ ክ/ከተማ እና ኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ


ተ.ቁ

የስራው ዓይነት

መለኪያ

የስራው መጠን 

የጨረታ መ/ቁጥር

የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት

የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት

1

አፈር ቆርጦ መጣል

(Excavation to waste)  

M3

95,805.60

አአከመባ/ግንባታ 060/2008

በ18/9/2008 ከጠዋቱ በ4፡00

በ/09/08 ከጠዋቱ በ4፡00

2

ጋረጋንቲ አጓጉዞ ዘርግቶ መጠቅጠቅ

(Selacted material hauling and placing) capping   

M3

95,805.60

3

ሰብ ቤዝ አጓጉዞ መጠቅጠቅ

 

M3

35,927.10

4

የጠንካራ ድንጋይ ቆረጣ

(Rock excavation to waste)

M3

2,000.00

 

ሎት 2 ቦሌ ክ/ከተማ እና ቂርቆስ ክ/ከተማ  
       

ተ.ቁ

የስራው ዓይነት

መለኪያ

የስራው መጠን 

የጨረታ መ/ቁጥር

የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት

የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት

1

አፈር ቆርጦ መጣል

(Excavation to waste)  

M3

44,470.80

አአከመባ/ግንባታ 060/2008

በ18/9/2008 ከጠዋቱ በ4፡00

በ/09/08 ከጠዋቱ በ4፡00

2

ጋረጋንቲ አጓጉዞ ዘርግቶ መጠቅጠቅ

(Selacted material hauling and placing) capping  

M3

44,470.80

3

ሰብ ቤዝ አጓጉዞ መጠቅጠቅ

 

M3

16,676.55

 

 

 

4

የጠንካራ ድንጋይ ቆረጣ

(Rock excavation to waste)

M3

2,000.00

 

 ሎት 3 ጉለሌ ክ/ከተማ፣ አራዳ ክ/ከተማ፣ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ እና የካ ክ/ከተማ  

 

ተ.ቁ

የስራው ዓይነት

መለኪያ

የስራው መጠን 

የጨረታ መ/ቁጥር

የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት

የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት

1

አፈር ቆርጦ መጣል

(Excavation to waste)  

M3

9,517.00

አአከመባ/ግንባታ 060/2008

በ18/9/2008 ከጠዋቱ በ4፡00

በ/09/08 ከጠዋቱ በ4፡00

2

ጋረጋንቲ አጓጉዞ ዘርግቶ መጠቅጠቅ

(Selacted material hauling and placing) capping   

M3

9,517.00

3

ሰብ ቤዝ አጓጉዞ መጠቅጠቅ

 

M3

3,568.00

4

የጠንካራ ድንጋይ ቆረጣ

(Rock excavation to waste)

M3

2,000.00

 

ስለዚህ፡-

  1. ተጫራቾች አግባብነት ያለው የንግድ ፈቃዳቸውን፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ እንዲሁም በገንዘብ ሚኒስቴር የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

  2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ መጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከባለስልጣኑ መ/ቤት የፋይናንስ አስተዳደር ደ/የስራ ሂደት መውሰድ ይችላሉ፡፡

  3. የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ብር 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ ነው፡፡ ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በጥሬ ገንዘብ ወይም በክፍያ ማዘዣ ሰነድ (CPO) ወይም በባለስልጣን መ/ቤቱ ከታወቀ ባንክ የቀረበ የጨረታ ማስከበሪያ ጋራንቲ (Bind Bond)  ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከባንክ የሚቀርበው ጋንቲ ለ120 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን የይኖርበታል፡፡

  4. ማንኛውም ተጫራች የመጫረቻ ሰነዱን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ከላይ በሰንጠዡ የጨረታ መዝጊያ ተብሎ እስከ ተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በባለስልጣኑ መ/ቤት 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 412 በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላል፡፡

  5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ከላይ በሰንጠረዡ ተብሎ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በባለስልጣኑ ዋና መ/ቤት ይከፈታል፡፡

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ስልክ ቁጥር 011 371 08 79  

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን