Catagory Lists
Tenders
Type: Multiple Items
Organization: ሱር ኮንስትራክሽን ኃላ.የተ.የግ. ማህበር ለሶሮቃ አብርሃ ጅራ እና አይከል ዙፋን አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች የተገለጹትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
Dead Line: 2016-08-30
Tender Detail:
ሱር ኮንስትራክሽን ኃላ.የተ.የግ. ማህበር ለሶሮቃ አብርሃ ጅራ እና አይከል ዙፋን አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች የተገለጹትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ይህንን ማቅረብ የሚችሉ፡-
Lot |
Description |
Unit |
Quantity |
Project |
1 |
Asphalt Bitumen MC-30 |
Ton |
550 |
Aykel Zufan |
2 |
Asphalt Bitumen MC-30 |
Ton |
900 |
Soroka Abrihajira |
3 |
Asphalt Bitumen 40/50 |
Ton |
1,320 |
Aykel Zufan |
- ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉና የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ቀናት የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ/ በመክፈል እስከ 11፡30 ሰዓት መስከረም 3 ቀን 2009 ዓ.ም ድረስ በድርጅቱ ግዥ ክፍል 2ተኛ ፎቅ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች ዋናውን እና ቅጂውን ቴክኒካልና ፋይናንሽያል ፕሮፖዛል አንድ ላይ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ ሲፒኦ ወይም ባንክ ጋራንቲ ከጨረታ ፖስታ ጋር ማስገባት አለባቸው
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት መስከረም 4 ቀን 2009 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡- ከደምበል ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ ከድሪምላይነር ሆቴል ፊት ለፊት
ስልክ ቁጥር ፡- 0114 66 83 19 , 0114 66 83 56
ሱር ኮንስትራክሽን ኃላ.የተ.የግ.ማህበር