Catagory Lists
Type: Multiple Items
Organization: የኢትዮጵያ መድን ድርጅት
Dead Line: 2016-10-14
Tender Detail:
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በበጀት አመቱ የሚያሰራጨውን የደንብ አልባሳት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የዕቃዎች ዝርዝር |
መለኪያ |
ብዛት |
1 |
ብትን ጨርቅ አንደኛ ደረጃ ቴትሮን 6000 ቀለም ጥቁር ሰማያዊ |
ሜትር |
924.64 |
2 |
ብትን ጨርቅ አንደኛ ደረጃ ቴትሮን 6000 ቀለም ጥቁር የጨርቁ ጥራትና ቀለም በተጠቃሚዎች የሚመረጥ |
ሜትር |
960.60 |
3 |
የውስጥ ልብስ ብትን ጨርቅ |
ሜትር |
657 |
4 |
ሻሽ |
ቁጥር |
96 |
5 |
የተለያዩ መጠን ያለው የወንድ ሸሚዝ |
ቁጥር |
888 |
6 |
ቆዳ ጉርድ ጫማ የወንድ |
ጥንድ |
448 |
7 |
ቆዳ ጉርድ ጫማ የሴት |
ጥንድ |
154 |
8 |
ከረቫት |
ቁጥር |
440 |
9 |
ካልሲ |
ቁጥር |
920 |
10 |
ገበር ያለው የዝናብ ልብስ |
ቁጥር |
243 |
11 |
ጋዋን (ጥቁር ሰማያዊ) |
ቁጥር |
170 |
12 |
ጋዋን(ነጭ) |
ቁጥር |
102 |
13 |
ዣንጥላ የወንድ |
ቁጥር |
20 |
14 |
ዣንጥላ የሴት |
ቁጥር |
60 |
15 |
ቡትስ ቆዳ ጫማ |
ጥንድ |
7 |
16 |
ሴፍቲ ጫማ |
ጥንድ |
140 |
17 |
በአንደኛ ደረጃ ቴትረን 6000 ጨርቅ የተሰፋ ሜንዞ (ኮትና ሱሪ ያለው) ቱታ |
ቁጥር |
100 |
18 |
ፖል ቲሸርት |
ቁጥር |
50 |
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አቅራቢዎች በጨረታው እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል፡፡
- በጨረታው የሚወዳደሩ ተጫራቾች ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና በመንግስት ግዥ እና ንብረት አስረዳደር ኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው ከድረ ገጽ (Website) አትመው ከጨረታው ሰነድ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸወዋል፡፡
- ተጫራቾች በተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡና የግብር መለያ ሰርተፍኬት ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች አንድ ወይም ሁለት ዓይነት የደንብ ልብስ ለመጫረት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10.000 /አስር ሺህ ብር/ እንዲሁም ከሁለት ዓይነት በላይ የደንብ አልባሳት ለመጫረት የሚፈልጉ ብር 20,000/ሃያ ሺህ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ወይም ለዘጠና ቀናት የሚቆይ ቅድመ ሁኔታ ያላስቀመጠ የባንክ ዋስትና ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለገሐር በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 108 ድረስ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቶች መወዳደሪያ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለገሐር በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 108 በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ጥቅምት 4 ቀን 2009 ዓ.ም ከቀኑ 5፡30 ሰዓት እና ከምሳ ሰዓት በኋላ 7፡30 ሰዓት እስከ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በፋሲሊቲ ማኔጅመንት የስብሰባ አዳራሽ በዕለቱ ማለትም ጥቅምት 4 ቀን 2009 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 011-5512400 የውስጥ መስመር 217 ወይም በቀጥታ 011-550 49 31 መጠየቅ ይችላሉ፡፡