Catagory Lists
Tenders
Type: Stationery
Organization: በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/በሲዳማ ዞን ለኩ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
Dead Line: 2016-11-04
Tender Detail:
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/በሲዳማ ዞን ለኩ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በለኩ ከተማ ሴ/መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል የጽህፈት መሳሪያ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሰረት መጫረት የሚችሉት፡-
- በዘርፉ ህጋዊ የስራ ፈቃድ ያላቸው፣
- የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣
- የቲን ተመዝጋቢ የሆኑ፣
- የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣
- የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው፣
- የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የጽ/መሳሪያ ዓይነቶችን የሚገልጽ ሰነድ ከለር ከተማ ገቢዎች ጽ/ቤት መግዛት ይችላሉ፣
- የጨረታ ማስከበሪያ ከሚያቀርቡት ዋጋ 1% በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ/ CPO/ ማስያዝ የሚችሉ፣ ስለዚህ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት የአንዱን የጽ/ መሳሪያ የሚሸጡበትን ዋጋ በመግለጽ በፖስታ አሸገር ዘወትር በስራ ሰዓት ለኩ ከተማ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግ/ክ/ን/አስ ተዳደር የስራ ሂደት ክፍል በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ መኖር ይችላሉ፡፡
ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም ባልተገኙበት በጥቅምት 25/2009 ዓ.ም ሲሆን የፖስታ ሳጥኑ በ4፡30 ሰዓት ታሽጎ 5፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-0912 12 40 75
መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡