Catagory Lists
Tenders
Type: Autos
Organization: ዩሐንስ ጠቅላላ ኤሌክትሪክ ስራ
Dead Line: 2016-11-07
Tender Detail:
ዩሐንስ ጠቅላላ ኤሌክትሪክ ስራ ተቋራጭ እየተገለገለበት ያለውን አነስተኛ መኪና ባለበት ሁኔታ በጫረታ ለመሸጥ ይፈልጋል::
በመሆኑም መኪናውን ለመግዛት የምትፈልጉ ከፒያሳ ሰሜን ሆቴል ከፍ ብሎ ጥበብ እድገት ትምህርት ቤት 300 ሜትር ገባ ብሎ ጉለሌ ክ/ከተማ
ፍ/ቤት ዝቅ ብሎ የድሮው 12 ቀበሌ ፊት ለፊት ለመገኘት እና በማየት የምትገዙበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ ከጥቅምት 21 ቀን 2009 ዓ.ም ከጠዋቱ 5 ሰዓት በጽህፈት ቤቱ ይከፈታል::
እስከ ጥቅምት 28 ቀን 2009 ዓ.ም 11፡00 ሰዓት ጨረታው ተዘግቶ ጥቅምት 29 ቀን 2009 ዓ.ም 3፡00 ሰዓት ይከፈታል::
ሌሎች ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም::
ተጫራቾች የመነሻ ዋጋዎችን 2% (ሁለት ከመቶ) የጫረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ መቅረብ አለበት::
ጨረታውን ለተሸነፈ ታጫራች ያስያዙት ሲፒኦ ተመላሽ ይደርጋል::
ከጨረታው በኋላ ያሉትን ወጪዎች በሙሉ ገዢው ያሸንፋል::
አሸናፊው ንብረቱን ጨረታው አሸናፊው ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ በ10 ቀናት ውስጥ ክፍያውን ፈጽሞ ካልተረከበ ለጨረታው ማስከበሪያ
አሸናፊው ንብረቱን ጨረታው አሸናፊው ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ በ10 ቀናት ውስጥ ክፍያውን ፈጽሞ ካልተረከበ ለጨረታው ማስከበሪያ
ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግላቸውም::
ድርጅቱ የተሸለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም::
ዩሐንስ ጠቅላላ ኤሌክትሪክ ስራ ተቋራጭ
ዩሐንስ ጠቅላላ ኤሌክትሪክ ስራ ተቋራጭ
ለበለጠ መረጃ ስልክ 0911260520/0912132178