Catagory Lists
Tenders
Type: Services
Organization: ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
Dead Line: 2016-11-24
Tender Detail:
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ (ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል)
- የዶክመንተሪ ፊልም ስራ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
- በተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡
- ተጨራቾች የዶክመንተሪ ፊልም ለመስራት ሰነዱ ላይ በተገለጸው ፊልም ስራ መሳሪያ መጠቀም የሚችል መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
- የጨረታ ሰነዱን በማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታው መክፈቻ እለት ከጠዋቱ 2፡30-11፡00 ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ግዥና ንብረት አስተዳደር የሥራ ሂደት ቢሮ ሃዋሳ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ጨረታ ብር 5,000 (አምስት ሺ ብር) በባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ አለባቸው፡፡ ከሲፒኦ ውጪ የሚመጣ ማንኛውም የጨረታ ማስከበሪያ የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
- ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ህዳር 15/2009ዓ.ም ድረስ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ግዥና ንብረት አስተዳደር የሥራ ሂደት ቢሮ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ህዳር 15/2009 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ተዘግቶ ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በዚህ ቀን 8፡30 ሰዓት በኮሌጅ ህንፃ ግ/ን/አስ/የሥራ ሂደት ቢሮ ይከፈታሉ፡፡
- በጨረታው የሚሳተፍ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት በጨረታው ሲሳተፍ የተጨማሪ መገምገማያ መስፈርት የሚየሳየውን ሰነድ ለብቻ በማሸግ ማቅረብ ይናርበታል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
- ስልክ ቁጥር፡- 046 212 01 20 / 046 820 92 88
- ሀዋሳ ዩኒቭርሲቲ ህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ