Catagory Lists
Tenders
Type: Construction
Organization: የምስራቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
Dead Line: 2017-02-09
Tender Detail:
የምስራቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ G+4 የሆቴል ማሰልጠኛ ግንባታ ለማሰራት ደረጃችሁ GC/BC 3 እና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ተቋራጮችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
- ተጫራቾች ለስራው ህጋዊ ፍቃድ ኖሯቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ የምዝገባ ምስክር ወረቀት የአቅራቢነት ምዝገባና የታክስ ሠርተፍኬት ያለቸው የሥራ ተቋራጮች መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ማስረጃ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ከላይ በተጠቀሰው ጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ደረጃችሁ GC/BC 3 እና ከዚያ በላይ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ቴክኒካልና ፋይናንሺያል ዶክመንቱን በተዘጋጀው ሰነድ ላይ በመሙላት ዋናውንና ሁለለት ፎቶ ኮፒ በተለያዩ በታሽጉ ኤንቨሎፓች ዋና እና ኮፒ መሆናቸውን ለመለየት Original እና copy በመላት በግልጽ ለይተው ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከምስራቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ተከታታይ አስራ አምስት የሥራ ቀና ድረስ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ጨረታው በአስራ ስድስተኛው ቀን በምስራቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ላይ ታሽጎ ከግማሽ ሰዓት ቆይታ በኃላ በ5፡00 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች በማጠቃለያ (SUMMARY) ገጽ ላይ ዋናውን በግልጽ ማስቀመጥ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 200,000 (ሁለት መቶ ሺ ብር) የገንዘብ ክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ብቻ ለምስራቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ብለው አሰርተው ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ኮሌጅ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ማሳሰቢያ፡- የጨረታ ማስከበሪያ ፋይናንሺያል ውስጥ ከታሸገ ውድቅ ይሆናል፡፡
- የምስራቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ