Tenders

 

Type: Autos

 

Organization: የኢትዮጲያ መድን ድረጅት

Dead Line: 2016-03-01

 

Tender Detail:

 

የኢትዮጲያ መድን ድረጅት አደጋ ደርሶባቸው ለደንበኞች ሙሉ የመድን ካሳ ከፍሎ የተረከባቸውን

-        ቀረት የተከፈለባቸው ልዩ ልዩ ተሸከርካሪዎች፣

-        ልዩ ልዩ የተሸከርካሪ ውጫዊና የውስጥ አካላት፣ ማሽነሪዎች፣ቆርቆሮዎች፣የማሪን እቃዎች

-        ሌሎች ልዩ ልዩ ብረታ ብረቶችንና ዕቃዎችን በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ማንኛውንም የስም ማዛወሪያ ተጨማሪ የጉምሪክ ቀረጥ፣ ግብር እሴት ታክስና ሌሎች ወጪዎች ቢኖሩ ክፍሉ በጨረታ ለመግዛት የሚፈልግ ሁሉ ቃሊቲ ክራውን ሆቴል በስተጀርባ በሚገኝው የድርጅቱ ሪከቨሪ ቴክኒክ ማዕከል በመገኘት ከየካቲት 5 ቀን 2008 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 21 ቀን 2008 ዓ.ም ድረሰ መመልከት ይችላሉ፡፡ ለመቻረት የሚፈልግ ሁሉ የጨረታ ማስያዣውን ሲ.ፒ.ኦ በማስያዝ መጫረት ይችላል፡፡

ሀ. ዕቃ ማስያዣ

            የጨረታ መነሻ ዋጋ 20 በመቶ ሲሆን ዝቅተኛ የዕቃ ማስያዣ ብር 1000 ነው፡፡

ለ. የተሸከርካሪ ማስያዣ

የጨረታ መነሻ

እስከ ብር 50.000

20 በመቶ

ከብር 50.0001

አስከ ብር 100.000

ብር 15.000

ከብር 100.0001

አስከብር200.000

ብር25.000

ከብር 200.0001

አስከብር300.000

ብር37.000

ከብር 300.0001

አስከብር400.000

ብር50.000

ከብር 400.0001

አስከብር500.000

ብር60.000

ከብር 500.0001

አስከ ብር 800.000

ብር75.000

ከብር 800.0001

ብር በላይ

ብር100.000

ተጫራቾች የሚገዙበትን ዋጋ ከተጨማሪ እሴት ታክስ በፊት በመሙላት የጨረታውን ሠነድ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ የካቲት 21 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ለገሀር በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ለዙሁ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው የካቲት 22 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ መኪሎቻቸው በተገኙበት ቃሊቲ በሚገኘው በሪከቨሪ ቴክኒክ ማዕከል ይከፈታል፡፡ በጨረታው ተሸናፊ ለሚሆኑ ተወዳዳሪዎች የጨረታ ማስከበሪያ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ከሁለት የሥራ ቀናት በኃላ ተመላሽ የሚደረግ ሲሆን፣ለአሸናፊዎች ግን ባይረከቡ ለጨረታው ተሳትፎ ስያዙት ገንዘብ በመቀጫ መልክ ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል፡፡ ክፍው ፈፅመው ንብረቶችን በተገለጸው ጊዜ የማያነሱን ተጫራቾች የጥበቃ ወጪ በቀን ብር 150(አንድ መቶ ሃምሳ ብር) ይከፍላሉ፡፡

ማናኛውም ተጫራች በቸረታው ያሸነፈውን ተሸከርካሪም ሆነ ቁሳቁስ በአለበት ሁኔታ በአንድ ጊዜ ማንሳት አለበት፡፡ ድርጅቱ የተሻለመንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ  በብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011439-25-89 እና 011439-25-45-መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የኢትዮጲያ መድን ድርጅት