Catagory Lists
Tenders
Type: Multiple Items
Organization: በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት በቤንች ማጂ ዞን የሚዛን አማን ከ/አስ/ፋ/ኢ/ጽ/ቤት
Dead Line: 2017-02-23
Tender Detail:
የሚ/አ/ከ/አስ/ር ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በከተማ አስተዳደር ስር ላሉ ሴክተር መ/ቶች አገልሎት መስጠት የሚችል ጄኔሬተር በማዘጋጃ ቤት ለሚሩ የካፒታል ስራዎች ሲኖ ትራክ ገልባጭ መኪና ጎማ ኤሌክትሮኒክስና ፈርኒቸር ግዥ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደርትችላላችሁ፡፡
- ተጫራቾች በተሰማሩበት የሥራ መስክ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና የሥራ ፈቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የአቅራቢነት ምዝገባ ሠርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የዕቃውን ሙሉ ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ ግዥ ኬዝ ቲም የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 08 በመቅረብ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመግዛት መወዳደር ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ዋጋውን ሞልተው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ሁለት ኮፒ እና አንድ ኦርጅናል በአንድ ፖስታ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታ የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከ15 ተከታታይ ቀናት በኃላ ባለው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 10,000 /አስር ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ በጥሬ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ማሳሰቢያ፡-፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የተሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
- በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት በቤንች ማጂ ዞን የሚዛን አማን ከ/አስ/ፋ/ኢ/ጽ/ቤት