Catagory Lists
Tenders
Type: Construction
Organization: የደቡብ ብ/ብ/ክ/መንግሥት ደቡብ ግበርና ምርምር ኢንስቲትዩት
Dead Line: 2017-03-08
Tender Detail:
የደቡብ ብ/ብ/ክ/መንግሥት ደቡብ ግበርና ምርምር ኢንስቲትዩት በ2009 በጀት ዓመት የመፀዳጃ ቤት ለማሠራት በመፈለጉ በክልሉ በኮንትራክሽን ሙያ የተደራጁ የጥቃቅን እና አነስተኛ ማህበራት ብቻ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሠረት ፡-
- ደረጃ GC/BC 9 ብቻ
- ፍቃዳቸውንና የምዝገባ ሠርተፍኬታቸው ለ2009 ዓ.ም ያሳደሱ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፡፡
- ተጫራቾች ለሥራው የተዘዘጋጀው ሰነድ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባ15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ለእያንዳንዱ ዶክመንት የማይመለስ ብር 50.00 /ሀምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በሥራ ቀናት ደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/መምሪያ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን የፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ እያንዳንዳቸውን ለየብቻ በሰም በማሸግ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች ከሚያቀርቡት አጠቃላይ ዋጋ 5000.00 /አምስት ሺህ ብር/ የጨረታ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ከኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ጨረታው በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00- 6፡00 ሰዓት በኢንስቲትዩቱ ግዥ/ፋይ/ንብ/አስ/መምሪያ ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው ጨረታ ሣጥን በመክተት ይታሸጋል፡፡ በዕለቱ ከቀኑ በ8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- 16ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን የሚከናወን ይሆናል፡፡
- መ/ቤቱ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- አድራሻ፡ ደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት
- ቁጥር 046-220-40-00 ፋክስ 046-220-45-21 ፖ.ሳ.ቁ 06 ሀዋሳ
- በደቡብ /ብ/ብ/ክ/መንግሥት የደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት