Tenders

 

Type: Multiple Items

 

Organization: የአማራ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት

Dead Line: 2017-03-13

 

Tender Detail:

 

 

 



የአማራ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለሚገነባቸው  የተለያዩ ፕሮጀክቶች አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃወች  በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ሎት

የእቃዉ አይነት

ምርመራ

1

Strong Room Door

 

2

8 Port KVM Switch with LCD Display 

 

3

Audio System supply and installation 

 

4

Exhost Fan 

 



ስለዚህ ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራና በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመሪያወች ማሟላት አለባቸው፡፡

  1. ተጫራቾች የዘመኑን ግብር ከፍለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ የምሰክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የTIN ሰርተፊኬት፣  በዘርፉ ለመሰማራት የተሰጣቸዉን ፈቃድ እና ተያያዥነት ያላቸዉን የመልካም ስራ አፈፃፀም ማስረጃዎችማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

  2. ጨረታው ይህ የጨረታ ማስታወቂያ የወጣበትን ቀን ጨምሮ በመቁጠር በ20ኛው ቀን ከቀኑ10፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከቀኑ 10፡30 ሰዓት በባህርዳር ከተማ በሚገኘው የዋናዉ መ/ቤት በ አረጋዉያን ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 23 ተጫራቾች እና ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ የጨረታው መዝጊያና መክፈቻ ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ተዘግቶ ይከፈታል፡፡

  3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን በእያንዳንዱ ሎት  የጠቅላላ ዋጋውን 2 % ያለቅድመ ሁኔታ ለገዥ የሚከፈል ቢድ ጋረንቲ ወይንም ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው፡፡

  4. የጨረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ በጽሁፍ ከተገለፀለት በኋላ  የጠቅላላ ዋጋዉን 10 % የዉል ማስከበሪያ ያለቅድመ ሁኔታ ለገዥ የሚከፈል (አንኮንድሽናል ባንክ ጋራንቲ)በማሰራት ዉል የመያዝ ግዴታ ይኖርበታል፡፡

  5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በዚህ ጨረታ አይገደድም ወይም ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 058-222-1751 ደውለው መጠየቅ እናዝርዝር የጨረታ ሰነዱን ከድርጅታችን ድህረ-ገጽ (www.awwce.com.et) ላይ ማግኘት ይችላል፡፡

 

አማራ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት

ባህር ዳር፡-