አርቲስት አብዱ ኪያር
አርቲስት አብዱ ኪያር
አርቲስት አብዱ ኪያር የተወለደዉ አዲስ አበባ በተለምዶ 7ኛ ሰፈር ተብሎ የሚጠራበት አካባቢ ሲሆን ዘፈን የጀመረዉ በሂፓፕ ከነ ክብረት ጋር አብሮ በመስራት ነበር፡፡ አብዱ ለመጀመሪያ ግዜ የፃፈዉ ግጥም እና ዜማ የጎሳዬ እንዴት አድርጎሻል የሚለዉን ዘፈን ነበር የሰራዉ አብዱ ኪያር ለስድስት አመት ሳዉዲ አረቢያ በተለያዩ የስራ መስኮች ሰርቷል ከመኪና ማጠብ እስከ ልብስ ሻጭነት ድረስ በ1997 ዓ.ም ከልጅነቱ ጓደኛ ጋር በግሎባል ሆቴል ብዙ አርቲስቶች በተገኙበት ትዳር መስርቷል፡፡ የሁለት ልጆችም አባት ሆኗል በአሁኑ ግዜ አሜሪካ ከገባ አምስት አመት ሆኖታል እዛዉ አሜሪካ በ IT profational ተመርቆ የመንግስት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡ በዘፈኑም ጥሩ ስራ እየሰራ ነዉ፡፡
ምንጭ፡-ሴፉ በኢቢሴ